Fana: At a Speed of Life!

17 ኩባንያዎችን ያቀፈ የቻይና የኢንዱስትሪና ንግድ ፌዴሬሽን ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቅርቡ በቻይና ያደረጉትን ጉዞ ተከትሎ 17 የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድና ኢትዮ ቴሌኮም 12 በመቶ ዕድገት አስመዝግበዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትራንስፖርትና ኮሙኒኬሽን ዘርፎች ከፍተኛ ዕድገት ማስመዝገባቸውን ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዋጋ ግሽበትንና የኢኮኖሚ ጉዳዮችን በሚመለከት ለምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፡-

👉ኢትዮጵያ ውስጥ የኑሮ ውድነት አለ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎች በኑሮ ውድነት ምክንያት ለመመገብ ይቸገራሉ ይሄ ጥያቄ እውነት ነው፡፡ 👉ኢትዮጵያ ውስጥ ሳይሆን እዚሁ ከእኛ ቢሮ በመቶ ሜትር ርቀት ሰዎች ይቸገራሉ፤ ባለፉት 40 አመታት ያልታየ የዋጋ ግሽበት በዓለም ላይ አለ፤ የኢትዮጵያ ችግር ብቻ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኤሌክትሪክ ዘርፍ ዕድገት አበረታች መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የኤሌክትሩክ ዘርፍ ከ12 በመቶ በላይ ዕድገት ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት…

በ2015 በጀት ዓመት 23 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ አግኝተናል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት በአጠቃላይ 23 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ አግኝተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) መንግስት በአማራና በትግራይ ክልል መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ ህዝበ ውሳኔን ማዕከል ያደረገ አካሄድ ጥሩ ነው ብሎ እንደሚያምን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት በአማራና በትግራይ ክልል መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ አንዱ ተረስቶ ሌላኛው አኩርፎ ቀጣይ ግጭት እንዳይፈጠር ህዝበ ውሳኔን ማዕከል ያደረገ አካሄድ ብንከተል ጥሩ ነው ብሎ ያምናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በዚህ ዓመት ከ800 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው ዓመት ከ800 ሚሊየን በላይ ኩንታል ለማምረት በሥፋት እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ…

የኢትዮጵያ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 164 ቢሊየን ዶላር ገደማ ደርሷል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ጫናዎች ውስጥም ሆነንም በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ በ5 ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት በእጥፍ አድጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች…

👉የትምህርት ስርዓቱ ዘርፈ ብዙ ስብራት አለበት፤ ባለፉት አመታት የትምህርት ስርዓት መውደቅ ኢትዮጵያን እየጎዳ ነው ብለን ከለውጡ በፊትም ለውጥ ከጀመርንበት ጊዜም ጀምሮ ዋነኛ አጀንዳችን ይሄ ጉዳይ ነው፤ 👉የትምርት ስርዓቱን ለማዳከም በጣም ጥቂት ጊዜና ስንፍና በቂ ናቸው፤ ብዙ ድካምና ብዙ ለውጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ የሚበጅ ስራ እንዲያከናውን ሁሉም እንዲደግደፈው ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ የሚበጅ ስራ እንዲያከናውን ሁላችንም ልንደግፈው ይገባል ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…