የሳዑዲ 2030 የልማት ግብ ሀገሪቱ ከአፍሪካ ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ትብብር ለማሳደግ ሚናው የጎላ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ዓረቢያ 2030 የልማት ግብ ሀገሪቱ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ( ዶ/ር) ሪያድ በተካሄደው…