Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የ6 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተቀብለዋል። የሹመት ደብዳቤያቸውን ዛሬ ለፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ያቀረቡት የማሊ፣ ህንድ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኬፕቨርዴ፣ ቦትስዋና እና ጃማይካ…

የዩሮፓ ሊግ የሩብ ፍፃሜ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023/24 የዩሮፓ ሊግ የሩብ ፍፃሜ ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በድልድሉ መሠረትም ኤሲ ሚላን ከሮማ የሚፋለሙ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ሊቨርፑል ከአታላንታ÷ ባየርሊቨርኩሰን ከዌስትሃም ዩናይትድ  ጋር ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡ በሌላ በኩል…

ለኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ታሪካዊና ባህላዊ ቅርሶች ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ዶክሜንቶች ጨምሮ የተለያዩ ታሪካዊ፣ ባህላዊ ቅርሶችና መዛግብት ተበረከቱለት፡፡ ቅርሶቹንና መዛግብቱን ያበረከቱት በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ሰዎች ሲሆኑ÷…

ከግንባታ ስራዎች ወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ የሕግ ማዕቀፍ ማሻሻያ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግንባታ ሥራዎች ጋር ተያይዞ የወሰን ማስከበርና የካሳ ክፍያ ጉዳዮችን በአግባቡ ለመስራት የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ማሻሻያ እየተደረገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ወንድሙ ሴታ(ኢ/ር)÷…

የኢትዮጵያና አልጀሪያን ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና አልጀሪያን የሁለትዮሽ ግንኙነት በይልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታየ አጽቀሥላሴ ከአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሕመድ አታፍ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ…

የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በዚሁ መሠረትም አርሰናል ከባየርን ሙኒክ ጋር የሚገናኙ ይሆናል፡፡ እንዲሁም አትሌቲኮ ማድሪድ ከቦርሲያ ዶርትመንድ፤ ሪያል ማድሪድ ደግሞ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ተድልድለዋል፡፡…

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተክርስቲያን ካውንሲል መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንትና የካውንሲሉ ሥራ አስፈፃሚ አባል ቄስ ዮናስ ይገዙ…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለከፍተኛ ዓላማ" በሚል መሪ ሃሳብ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ፎረም በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ በፎረሙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን ፥ የትምህርት ተግዳሮቶች ናቸው የተባሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የተለያዩ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የዛሬው ውይይት ከትግራይ ክልል ተጉዘው ከመጡ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር…

ጎረቤት ሀገራት ለሚጠይቁት የኤሌክትሪክ ሃይል ምላሽ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎረቤት ሀገራት ለሚጠይቁት ተጨማሪ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ምላሽ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ ያላትን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅማ…