ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሀገር ውስጥ የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት ምርት ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የተመራ ከፍተኛ የስራ ሃለፊዎች እና የባለሙያዎች ቡድን በሁለተኛው ዓለም አቀፍ የሀገር ውስጥ የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት ምርት ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
"የአፍሪካ የሀገር ውስጥ የምርት…