Fana: At a Speed of Life!

ኒውደልሂ የዓየር ብክለትን ለመግታት የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ ልትገድብ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንዷ ኒውደልሂ የዓየር ብክለትን ለመግታት ከፈረንጆቹ ኅዳር 13 እስከ 20 ባሉት ቀናት ለአንድ ሣምንት የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ ልትገድብ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሕንድ የደልሂ የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስትር ጎፓል ራይ ÷ ምንም እንኳን ያልተበከለ…

የአእምሮ ጤንነት የሚለካው በጤናማ ማህበራዊና ግለሰባዊ መስተጋብር ነው – ዶ/ር ያሬድ ዘነበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድ ሰው አእምሮ ጤናማነት የሚለካው በሚያደርገው ማህበራዊና ግለሰባዊ መስተጋብር መሆኑን የነርቭ ሃኪም ዶ/ር ያሬድ ዘነበ አመላክተዋል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የአእምሮ ጤናን አስመልከቶ የነርቭ ሃኪም ከሆኑት ዶ/ር ያሬድ ዘነበ ጋር…

በክልሉ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሙሉ በሙሉ እና በከፊል የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ  የክልሉ ርዕሰ መስተሰዳደር  አሻድሊ ሃሰን ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የተጎዱ…

ከ343 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ343 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከጥቅምት 16 እስከ 22 ቀን 2016 ዓ.ም  በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ባደረገው ክትትል ነው እቃዎቹ የተያዙት፡፡…

ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ጸድቆ በራሱ እስኪቆም  መንከባከብ አስፈላጊ ነው – አቶ ሽመልስ  አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ጸድቆ በራሱ እስኪቆም ድረስ በዘላቂነት መንከባከብ አስፈላጊ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷የአካባቢ ጥበቃ ከክልሉ ዘጠኝ…

የኢትዮጵያና ሕንድን የንግድ  ግንኙነት ማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ሕንድን የንግድ ግንኙነት ማጠናከርና በመካከላቸው ያለውን የንግድ ሚዛን ማስተካከል የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ÷ኢትዮጵያ እና ሕንድ ረጅም ጊዜያትን ያስቆጠረ የንግድ…

ሚኒስቴሩ አዲስ የ5 ዓመት የፋይናንስ አስተዳደር ሪፎርም ስትራቴጅክ ዕቅድ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ከ2016 እስከ 2020 ዓ.ም ባሉት አምስት ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ሪፎርም ስትራቴጅክ ዕቅድ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ይፋ አድርጓል፡፡ ግልጽነትና ተጠያቂነት…

የገንዘብ ሚኒስቴር እና ገቢዎች ሚኒስቴር  የፕሮቶኮል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስቴር እና በገቢዎች ሚኒስቴር መካከል የታክስ ፖሊሲና አስተዳደር ጉዳዮችን በቅንጅት ለማከናወን የፕሮቶኮል ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የፕሮቶኮል ስምምነቱን የፈረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ…

 አቶ ደመቀ መኮንን  ከተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣይ በሰብዓዊ እርዳታ እና ልማት ጉዳዮች…

የመከላከያ ሚኒስቴርና የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር እና የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በማሪታይም ዘርፍና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና…