Fana: At a Speed of Life!

የአርቲስት አሊ ቢራ ህይወት ያለፈበት አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ሥነ-ስርዓት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት አሊ ቢራ ህይወት ያለፈበት አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ሥነ-ስርዓት በተለያዩ ዝግጅቶች በድሬዳዋ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መግቢያ አካባቢ በተዘጋጀ የአርቲስቱ የቢልቦርድ ምርቃት የጀመረው…

132 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተላኩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 132 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በሁለት ዙር ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ መላካቸውን አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ገለጹ፡፡ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ እንዳስታወቁት፥ ስደት በዜጎች ላይ የሚፈጥረውን…

አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ‘የኛ ምርት’ የተሰኘ ኤግዚቢሽንና ባዛር በመጪው ታህሳስ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣2016፣ (ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ኤግዚቢሽንና ባዛር ''ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት'' በሚል መሪ ሃሳብ ከታህሳስ 3 እስከ 7 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታውቋል። አምራች…

ሀገራዊ የፋይናንስ አቅም የዋጋ ንረትን ሊያረጋጋ በሚችልና የስራ እድልን በሚፈጥሩ ዘርፎች ላይ ማዋል እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ ያለውን ውስን ፋይናንስና የኢንቨስትመንት አቅም የዋጋ ንረትን ሊያረጋጋ በሚችል፣ የስራ እድልን በሚፈጥሩና የውጭ ምንዛሬን ሊያስገኙ በሚችሉ ዘርፎች ላይ ማዋል እንደሚገባ ተመላከተ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው…

ሊቢያ 600 ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ግብፃውያን ወደሀገራቸው ልትመልስ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊቢያ በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ 600 ሰነድ አልባ የግብፅ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ልትመልስ መሆኗ ተገልጿል፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሊቢያ የሚገኙ ፍልሰተኞችን ወደ አሀራቸው የመመለስ ሃላፊነት የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች…

በአማራ ክልል ከ376 ሺህ ሄክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራ እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የበጋ ወራት ከ376 ሺህ ሄክታር በሚበልጥ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራ ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አልማዝ ጊዜው (ዶ/ር) እንደገለጹት÷…

ተመድ የጁባ አካባቢ ነዋሪዎችን ከአካባቢያቸው በመልቀቅ ከጎርፍ አደጋ እንዲጠበቁ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት በጁባ እና ሸበሌ ወንዞች ላይ የጎርፍ አደጋ ከፍተኛ መሆኑን አስጠንቅቆ መላው የጁባ አካባቢ ነዋሪዎች ከአካባቢው እንዲለቁ አሳሰበ። በኬንያ እና ሶማሊያ የጣለው ከባድ ዝናብ…

‘ከዕዳ ወደ ምንዳ’ በሚል ለምክር ቤት አባላት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)'ከዕዳ ወደ ምንዳ' በሚል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለ10 ቀናት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። በስልጠናው ማጠቃለያ ምክትል አፈ ጉባኤዋ ሎሚ በዶ÷ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ አቅም…

የትምሕርትን ጉዳይ “የኔ” ብሎ ሁሉም እንዲረባረብ ርዕሠ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምሕርት ቢሮ የ2016 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የቀጣይ ወራት ተግባራትን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጂንካ እየመከረ ነው፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተማሪዎች ውጤት ማሻሻያ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ውጤት ማሻሻያ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። ምክክሩ በዋናነት በ2015 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዝቅ ማለትን…