Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሄደ

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሄደ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በወቅታዊ ሁኔታና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከመንግስት ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ ውይይቱን የከፈቱት የሰሜን ሸዋ ዞን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስምንት አባላት ያሉት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ ሰየሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስምንት አባላት ያሉት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ ሰየሙ። መልማይ ኮሚቴው ወደ ስራ የገባ ሲሆን በቅርቡም ጥቆማ መቀበል ይጀምራል ተብሏል። የኢፌዴሪ ህገ መንግሥት አንቀጽ…

የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ፕሮግራም ኢኮኖሚን ለማሳደግ ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ፕሮግራም ምጣኔ ሃብትን ለማሳደግ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ፕሮግራም የ2015 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም እና የ2016 በጀት ዓመት…

ኢትዮጵያ በ42ኛው ዓለም አቀፍ የጉዞ ኢንዱስትሪ ገበያ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ42ኛው ዓለም አቀፍ የጉዞ ኢንዱስትሪ ገበያ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው። 42ኛው ዓለም አቀፍ የጉዞ ኢንዱስትሪ ገበያ አውደ ርዕይ በእንግሊዝ ለንደን የኤግዚቪሽን እና የስብሰባ ማዕከል በይፋ ተከፍቷል። በመርሐ-ግብሩ ላይ…

በጋምቤላ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎችና ት/ቤቶች 39 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በጋምቤላ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች ከ39 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በድርጅቱ የጋምቤላ ቅርንጫፍ ተጠሪ ክርስቲን ሐኮንዚ እንዳሉት÷ ከድጋፉ ውስጥ…

በሱዳን በጦርነት ቀጣና ውስጥ ያሉ ዜጎችን የማስወጣት ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የተፈጠረውን ወቅታዊ ሁኔታ ተከትሎ በተለያዩ ምክንያቶች ለመውጣት ያልቻሉትን እና ጦርነቱ በሚካሄድባቸው ቀጣና ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መንግሥት የማስወጣት ሥራ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ይህንኑ የማስወጣት ሥራ…

የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ፋሊያ የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎብኝተዋል፡፡ የኢፌዴሪ አየር ሃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በግዳጅ አፈፃፀሙና ተልዕኮን በብቃት በመወጣት ስኬታማ በሆነ የለውጥ ጉዞ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር…

አቶ እንዳሻው ጣሰው በቅበት ከተማ በጸጥታ ችግር ጉዳት የደረሰባቸውን የሕብረተሰብ ክፍሎች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ ከዚህ ቀደም ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር ጉዳት የደረሰባቸውን የሕብረተሰብ ክፍሎች ጎብኝተዋል፡፡ አቶ እንዳሻው በቅበት ከተማ በተፈጠረው ችግር…

የዋልያዎቹ ሁለት ተጫዋቾች ከስብስቡ ውጭ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ማጣርያ ትናንት ዝግጅት መጀመሩ ይታወሳል። በአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ለ30 ተጫዋቾች ጥሪ ቀርቦላቸው ነበር። ጌታነህ ከበደ ራሱን…

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነትን አንደኛ ዓመት በተመለከተ ከኢፌዴሪ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነትን አንደኛ ዓመት በተመለከተ ከኢፌዴሪ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ለሰላም ባላቸው የጸና አቋም የተነሣ የውጭም ሆኑ የውስጥ ጠላቶች በተነሡ ጊዜ ሁሉ እየተጠቁም ቢሆን አስቀድመው የሰላምን አማራጭ ይፈልጋሉ፡፡ የፈሩ፣ ዐቅመ ቢሶችና ደካሞች…