Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ በኢትዮጵያ የዮርዳኖስ እና ኩዌት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የዮርዳኖስ እና የኩዌት አምባሳደሮች ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ታዬ ÷ኢትዮጵያ ከሁለቱ ሀገራት ጋር ያላትን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ ተናግረዋል።…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የጅቡቲ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የጅቡቲ አምባሳደር አብዲ ማህሙድ ኢቤ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

የእስራኤል ልዑካን በተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመምከር ወደ ኳታር አቀኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ባለስልጣናት በጋዛ የተኩስ አቁም እና ታጋቾችን የመልቀቅ ስምምነት ላይ ለመምከርት ወደ ኳታር ማቅናታቸው ተገልጿል፡፡   እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ደቡባዊ ጫፍ በምትገኘው ራፋህ ላይ ጥቃት ለማድረስ የምትሰነዝረውን ዛቻ…

የኤቨርተን ቅጣት ወደ 6 ነጥብ ዝቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሦስት ወራት በፊት 10 ነጥብ ተቀንሶበት የነበረው ኤቨርተን ቅጣቱ ወደ 6 ነጥብ ዝቅ ተደርጎለታል፡፡ ኢቨርተን ነጥቡ ከመቀነሱ በፊት በሊጉ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጦ የነበረ ሲሆን ከቅጣቱ በኋላ ወደ 19ኛ ደረጃ እንደወረደና ይህም በቡድኑ ውስጥ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ትግል ቀደምት አቀንቃኝ ማርከስ ጋርቬይ ልጅ ጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ታዬ÷ ማርከስ ጋርቬይ ለፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ እና ለጥቁር ሕዝቦች…

በዓድዋ የነጭ ወረራን ለመከላከል የተደረገው ተጋድሎ ለጥቁር ሕዝቦች የመብት ትግል ፋና ወጊ ነበር- ጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታዋቂው ጃማይካዊ ዓለም አቀፍ የጥቁር ሕዝቦች መብት ታጋይና ፓን አፍሪኪኒስት ማርከስ ጋርቬይ ልጅ ጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር) የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በተመለከቱት ነገር እጅግ እንደተገረሙ መናገራቸውን የአዲስ አበባ…

የአየር መንገዱ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል-1 ከነገ ጀምሮ ክፍት ይሆናል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል-1 ከነገ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡ የአየር መንገዱ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል-1 ከእድሳትና የማስፋፋት ስራ ሙሉ…

የተሃድሶ ስልጠና ላጠናቀቁ የቀድሞ ልዩ ኃይል አባላት የአቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የቀድሞ ልዩ ሀይል አባላት የነበሩት የተሠጣቸውን የተሀድሶ ስልጠና ወስደው ላጠናቀቁና በደሴ ከተማና በደቡብ ወሎ ዞን ለተመደቡ የፀጥታ አባላት አቀባበል ተደረገላቸው። በአቀባበል ሥነ-ስርዓቱ የደቡብ ወሎና የደሴ ከተማ ኮማንድ ፖስት…

 በአማራ ክልል በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሶስት አዳሪ ት/ቤቶች እንደሚገነቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሶስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንደሚገነቡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እና የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ  ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ በጎንደር ከተማ የአዳሪ ት/ቤት…