ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምናደርገው ድጋፍ በሀገር ግንባታ ሥራችን ላይ አሻራ የምንጥልበት ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የምናደርጋቸው ድጋፎች በሀገር ግንባታ ሥራችን ላይ አሻራ የምንጥልበት በመሆኑ አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ አለብን ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡
አፈ ጉባዔው የምክክር ኮሚሽኑን የአፈፃፀም…