Fana: At a Speed of Life!

እስራዔልና ፍልስጤምን ለማሸማገል የተጠራው ጉባዔ ያለስምምነት ተበተነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተባብሶ የቀጠለውን የእስራዔል እና ፍልስጤም ጦርነት እልባት እንዲያገኝ ዓልሞ ትናንት በግብጽ የተካሄደው የሠላም ጉባዔ ያለስምምነት ተበትኗል፡፡ በጉባዔው ላይ አሜሪካ እና እስራዔል ሳይሳተፉ መቅረታቸውን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡ የግብጽ…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቫሌንሽያ ግማሽ ማራቶን ከ2ኛ እስከ 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቫሌንሽያ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ከ2ኛ እስከ 4ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ በግማሽ ማራቶን ውድድሩ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ፣ ሀጎስ ገብረህይወት እና ሰለሞን ባረጋ ተሳትፈዋል፡፡ በዚህም አትሌት…

“የተቃጡብንን ወረራዎች በጀግኖች አኩሪ ገድል በድል ተወጥተናል”- ሌ/ጄ ዘውዱ በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቃጡብንን ወረራዎች በጀግኖች አኩሪ ገድል በአሸናፊነት ተወጥተናል ሲሉ የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገለጹ፡፡ 116ኛውን የኢትዮጵያ ሠራዊት ቀን የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ከጋምቤላ ክልል መንግስት ጋር በመሆን…

የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች በጋዛ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኤጀንሲዎች በጋዛ ሰርጥ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ኤጀንሲዎቹ ጥሪውን ያቀረቡት በጋዛ ሰርጥ የሚስተዋለው የሰብዓዊ ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡ የዓለም ጤና…

በአማራ ክልል ተጥሎ በነበረው የሰዓት እላፊ ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አንጻራዊ ሰላም መምጣቱን ተከትሎ ተጥሎ በነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ ላይ ማሻሻያ መደረጉን ኮማንድ ፖስቱ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ እና የኮማንድ ፖስቱ አባል መንገሻ ፈንታው( ዶ/ር) ÷በክልሉ የተከሰተውን…

ከውስጥና ከውጭ የሚቃጣን ጥቃት በሩቁ የሚያስቀር ሠራዊት እየተገነባ ነው – ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ ከውስጥና ከውጭ የሚቃጣ ጥቃትን በሩቁ የሚያስቀር ሠራዊት እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ገለፁ። 116ኛው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ቀን "በተፈተነ ጊዜ ሁሉ የሚፀና የድል…

ትኩረት የማጣትና ከፍተኛ ያለመረጋጋት ችግር ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረት የማጣትና ከፍተኛ ያለመረጋጋት ችግር (Attention deficit hyperactivity disorder) በህክምናው አጠራር "ኤዲኤችዲ" በስሜት የተሞላ ያልተለመደ በከፍተኛ ደረጃ የመቁነጥነጥና ትኩረት የማጣት ባህሪያትን የሚያስከትል የአእምሮ…

ቼልሲ እና አርሰናል 2 ለ2 ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛው ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂ የነበረው የአርሰናልና ቸልሲ ጨዋታ በ2 አቻ ተጠናቋል፡፡ የቼልሲን ጎሎች ኮል ፓልመር እና ሚሃየሎ ሙድሪክ ሲያስቆጥሩ ፥ ለአርሰናል ደግሞ ዴክላን ራይስ እና ሊያንድሮ ትሮሳርድ የአቻ ጎሎችን…

የብልጽግና ጉዞን ለማሳለጥ አመራሩ የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ መስራት ይኖርበታል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ጉዞን ለማሳለጥ በየደረጃው ያለው አመራር የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ በቁርጠኝነትና በአንድነት መስራት ይኖርበታል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳደሩ ይህን ያሉት "ከእዳ ወደ ምንዳ" በሚል መሪ…

ማንቸስተር ሲቲ ብራይተንን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በሜዳው ብራይተንን ያስተናገደው ማንቸስተር ሲቲ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ። በዚህም ነጥቡን 21 በማድረስ የደረጃ ሰንጠረዡ ለጊዜው እየመራ ይገኛል። በሌላ ጨዋታ ከሜዳው ውጪ በርንማውዝን…