Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቅናቄ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቅናቄ እና የግብር ከፋዮች የእውቅና ሥነ ስርዓት በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ የጉምሩክ…

በአማራ ክልል 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 1 ሺህ 282 አዳዲስ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸውን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀጸም…

በዱከም በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ ዱከም ክፍለ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው አንድ ሲኖትራክ፣ ሁለት ሚኒባሶች እና አንድ ላንድ ክሮዘር ተሽከርካሪ እርስ በርስ በመጋጨታቸው ነው የተከሰተው፡፡ በተከሰተው አደጋም የሰባት…

ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የምግብ ዋስትናን ለማረጋጥ በሚያስችሉ ዘርፎች የሚደነቅ ስራን እያከናወነ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች የምግብ ዋስትናን ለማረጋጥ እያከናወነ ያለው ስራ የሚደነቅ መሆኑን የዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት (ፋኦ) የኢትዮጵያ ተወካይ ፋራይ ዚሞዲዚ ገለጹ። ዩኒቨርሲቲው በካፋ ዞን…

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተለያየ ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ለተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ሹመት ሰጥተዋል፡፡ በዚህም መሰረት፡- 1. አቶ አስር ኢብራሂም - የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ፣ 2. አቶ አልጀሊ ሙሳ - የክልሉ ሚዲያ…

ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ኛው የዓለም የንግድ ድርጅት የሚኒስትሮች ጉባዔ ዛሬ በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አቡ ዳቢ መካሄድ ጀምሯል። በድርጅቱ የታዛቢነት መቀመጫ ያላት ኢትዮጵያም በጉባዔው ላይ እየተሳተፈች ነው። በጉባዔው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትርና የዓለም…

በኢትዮጵያ የበለጸገው የሕፃናት ቆዳ በሽታ ልየታ ሲስተም ደርምኔት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደርምኔት በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የበለፀገ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ውጤት ነዉ፡፡ ሥርዓቱ የሕፃናት ቆዳ በሽታ ልየታን የሚሰራ እንደሆነ ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡…

በዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ በ14 አትሌቶች ትወከላለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስኮትላንድ በሚካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ በሥድስት ወንድ እና በስምንት ሴት አትሌቶች ትወከላለች፡፡ በዚህም መሰረት በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ሀብታም ዓለሙ፣ ጽጌ ዱጉማ ሲካፈሉ ወርቅነሽ መሰለ በተጠባባቂነት ተይዛለች።…

የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ ሰው ተኮር ተግባራትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ ሰው ተኮር ተግባራትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን…

በትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አደጋው ዛሬ ከሰዓት 10 ሠዓት አካባቢ መድረሱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ምክትል…