Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በመርሆዎች መግለጫ ስምምነት መሰረት በሚደረግ ውይይት አዎንታዊ ውጤት ላይ መድረስ እንደሚቻል ታምናለች- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በመርሆዎች መግለጫ ስምምነት መሰረት በሚደረግ ውይይት አዎንታዊ ውጤት ላይ መድረስ እንደሚቻል ኢትዮጵያ ታምናለች ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትአስታወቀ። የ3ኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አሞላል እና ዓመታዊ የውሃ…

116ኛውን የሠራዊት ቀን አስመልክቶ የፎቶ አውደ ርዕይ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 116ኛውን የመከላከያ ሠራዊት ቀን አስመልክቶ የፎቶ አውደ ርዕይ በብሔራዊ ቴአትር ተካሂዷል። አውደ ርዕዩ ፥ የጥንት አባቶችን ማንነት መሰረት ያደረገ የቅድመ ዘመናዊ ኢትዮጵያ አመሰራረትና እድገት ከ1900 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ.ም…

የቀድሞ ተዋጊዎች ጦርነቱ ያስከተለውን ጉዳት በመረዳት ሰላምን ለማጽናት ግንባር ቀደም እንዲሆኑ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ተዋጊዎች ያለፈው ጦርነት ያስከተለውን ጉዳት በመረዳት የሀገርን ሰላም ለማፅናት ግንባር ቀደም ሆነው መገኘት እንዳለባቸው የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለጹ። አምባሳደር ተሾመ ÷ በግጭት ውስጥ የቆዩ…

በክልሉ ዘላቂ ሰላም በማስፈን የሕዝቡን የእርስ በርስ ግንኙነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ከኢታንግ ልዩ ወረዳ አመራሮችና የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷በክልሉ ተፈጥሮ የነበረው የፀጥታ ችግር በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ…

ከሰዓት በኋላ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሰዎች ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰዓት በኋላ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሰዎች በአንጻራዊነት ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ ሲል አንድ ጥናት አመላከተ፡፡ ጥናቱ በዚህ ዓመት 18 በናቹራል ኮሙኒኬሽን እትሙ በብሪታኒያ ባዮሜዲካል ዳታቤዝ ውስጥ ከ92 ሺህ ሰዎች የጤና እና…

በሐረሪ ክልል በ356 ሚሊየን ብር ወጪ የውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ356 ሚሊየን ብር ወጪ ተጨማሪ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት አስታወቀ። ከከተማው ጽዳትና ፍሳሽ አወጋገድ ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ትኩረት መደረጉ…

አቶ ብናልፍ አንዱአለም በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር እና የአፍሪካ ህብረት ቋሚ ተወካይ ከሆኑት በረክ ባራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ያለው የሰላም ግንባታ ሂደት ስለሚጠናከርበት ሁኔታ እና በተለያዩ የሀገሪቱ…

ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ተቀናጅቶ ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት አባል ሀገራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ተቀናጅቶ ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት አባል ሀገራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ። 25ኛው የምሥራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 14 ቀን…

የፓኪስታን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሀገርን ሚስጠራዊ ህግ በመጣስ ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼህ ሙሀመድ ኩሬሺ የሀገርን ሚስጠራዊ ህግ በመጣስ ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ የፓኪስታን ልዩ ፍርድ ቤት ዳኛ ሀስናት ዙልቃርኒያን÷ የቀድሞ ባለስልጣናቱ ላይ የቀረበው…

አቶ አሻድሊ በአብራሞ ወረዳ በመኸር እርሻ የለማን የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ርዕሰ-መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ ልዑክ በአብራሞ ወረዳ በመኸር እርሻ የለማን የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል፡፡ ርዕሰ-መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት÷ በአብራሞ ወረዳ የለማው የስንዴ ሰብል በጥሩ ሁኔታ ላይ…