የእርዳታ ሰራተኞች ወደ ጋዛ አቅርቦቶችን ለማድረስ ሰላማዊ መተላለፊያ እንዲከፈትላቸው ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርዳታ ሰራተኞች ወደ ጋዛ የአደጋ ጊዜ የምግብ አቅርቦቶችን ለማድረስ ሰላማዊ መተላለፊያ እንዲከፈትላቸው ጠይቀዋል፡፡
በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 በእስራኤልና ሃማስ መካከል በተፈጠረው ጦርነት የተነሳ በጋዛ ምግብ እና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶች…