ወደ 3 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ 250 ጤና ኬላዎችን ወደ ሁለተኛ ትውልድ አሳድገናል- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ 3 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ 250 ጤና ኬላዎችን ወደ ሁለተኛ ትውልድ አሳድገናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመለስ አብዲሳ ገለፁ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ በጤና ተቋማት አቅርቦትና ጥራት ላይ እየተሰራ ባለው…