Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ቡና ተወዳጅነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት መስራት ይገባል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡና በዓለም ላይ ያለው ተወዳጅነትና ተመራጭነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ። በቡና ወጪ ንግድ እየተመዘገበ ባለው አመርቂ ውጤት መዘናጋት ሳይፈጠር ይበልጥ መሥራት…

የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ ከ300 በላይ የቻይና ኩባንያዋችን ያሳተፈ የኢትዮ - ቻይና የኢንቨስትመንት ፎረም በሻንሀይ ተካሄዷል፡፡ ፎረሙ በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲና በተባባሪ…

በቂ እንቅልፍ የመተኛት የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂ እንቅልፍ ያለማግኘት ለብዙ በሽታዎች የመጋለጥ እድልን እንደሚጨምር በጤናው ዘርፍ የተጠኑ ጥናቶች ያመላክታሉ፡፡ በቂ እንቅልፍ መተኛት ማለት አልጋ ላይ የምናሳልፈው ጊዜ ማለት ሳይሆን በእንቅልፍ ያሳለፍነውን ጊዜ መጠን የሚገልጽ እንደሆነም ነው…

ፔር ሉዊጂ ኮሊና – የዓለማችን ምርጡ የእግር ኳስ ዳኛ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ከፈረንጆቹ 1998 እስከ 2003 ለሥድስት ተከታታይ ዓመታት “የዓለማችን ምርጡ ዳኛ” የሚል ማዕረግ ሰጥቶታል፡፡ በፈረንጆቹ የካቲት 13 ቀን 1960 በጣሊያን ቦሎኛ የተወለደው ፔር ሉዊጂ ኮሊና የዳኝነት ሕይወቱን…

በሙስና የተጠረጠሩ 42 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮች እና ሠራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና እና ብልሹ አሠራር የተጠረጠሩ 42 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮች እና ሠራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጋራ ግብረ- ኃይሉ አስታወቀ፡፡ ከኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አሠጣጥ ጋር በተያያዘ ከተገልጋዮች የሚነሱ ተደጋጋሚ…

አመራሩ ሕዝቡን አስተባብሮ የእርሻ ቦታዎችን በማልማት የኑሮ ውድነትን ማቃለል እንደሚገባው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየአካባቢው ያለው አመራር ሕዝቡን አስተባብሮ የእርሻ ቦታዎችን በማልማት የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነትን ማቃለል ይገባዋል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም በአርባምንጭ ከተማ የሚገኙ የትምህርት ተቋማትን እና…

ኢትዮጵያ ታሪክ ጠገብ ሀገር ናት- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ታሪክ ጠገብ ሀገር ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡  ኢትዮጵያ÷ በአፍሪካ በእስያ እና አውሮፓ መካከል መገናኛ በር አድርጎ ያቆያት መልክአ ምድራዊ አድራሻ ባለቤት መሆኗንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

ከሕግ ውጭ ፓስፖርት በመስጠት ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 28 ግለሰቦች ፍ/ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉቦ በመቀበል ከሕግ ውጪ ለውጭ ሀገር ዜጎች ፓስፖርት በመስጠት ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የቀድሞ ምክትል ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ 28 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ፍርድ ቤት ከቀረቡት መካከል÷ የኢትዮጵያ…

የሕዝቡን ኑሮ ለማሻሻል ጠንካራ ሥርዓት እንገነባለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን ኑሮ ለማሻሻል ዘላቂነት ያለው ጠንካራ ሥርዓት እንገነባለን ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በአርባምንጭ ማዕከል ከ'ዕዳ ወደ ምንዳ' በሚል መሪ ሐሳብ እየተሰጠ በሚገኘው የአመራር ሥልጠና…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትር ዴዔታው ለአምባሳደሩ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክታቸውን ካስተላለፉ በኋላ፥ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በሁለትዮሽ እና…