የኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የመግባቢያ ስምምነት ዓለም አቀፍ ሕጋዊነት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት የተዘጋጀው በኢትዮጵያና ሶማሊላንድ መካከል የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት ዓለም አቀፍ ሕጋዊነት እና አንድምታ ላይ ያተኮረ ውይይት በመካሄድ ላይ ነው።
በመድረኩ÷ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት…