መንግስት ለሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት ያልተቆጠበ ድጋፉን አጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለሀገራዊ ምክክር ሂደት ስኬታማነት የሚያደርገውን ያልተቆጠበ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ ተናገሩ።
የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ…