Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ከምዝበራ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ከምዝበራ ማዳን መቻሉን የፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ዘርፍ ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ…

ብሔራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የዲጂታል የትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሂዷል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ምክር ቤቱ በምክትል ጠቅላይ…

ክልከላ ተጥሎባቸው ከነበሩ ተሽከርካሪዎች መካከል 58ቱ ከጅቡቲ ወደ ድሬዳዋ ተጓጓዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ወደብ ተከማችተው ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ክልከላ ተጥሎባቸው ከነበሩ ተሽከርካሪዎች መካከል የመጀመሪያዎቹ 58 መኪናዎች ተጓጉዘው ድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ደርሰዋል። ተሽከርካሪዎቹ ውሳኔ እስኪያገኙ ድረስ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው…

ብሪታንያ ለቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ሥራ የምታደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተከናወነ የሚገኘው የቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ሥራ ስኬታማ እንዲሆን የብሪታንያ መንግሥት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አምባሳደር ዳረን ዌልች አረጋገጡ፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በኢትዮጵያ…

የፀጥታ ችግር የነበሩባቸው አካባቢዎች ከስጋት ወጥተው ፊታቸውን ወደ ልማት አዙረዋል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ ችግር የነበሩባቸው አካባቢዎች ከስጋት ወጥተው ፊታቸውን ወደ ልማት ማዞር ችለዋል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለፁ፡፡ የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት ባለፉት ስምንት ወራት በፀጥታ ዘርፍ የተከናወኑ…

በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ለሚሳተፉ የቻይና ባለሀብቶች ትብብር ለማድረግ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግንቦት 1 እስከ 5 በሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ለሚሳተፉ የቻይና ባለሀብቶች ትብብርለማድረግ የሚያስችል ምክክር ተካሂዷል፡፡ በቤጅንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከቻይና-አፍሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች አስተባባሪ ኮሚቴ የስራ ኃላፊዎች…

በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ያሉ 70 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3ኛው ምዕራፍ ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ የሚገኙ 70 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ በይፋ ተጀምሯል። በሣምንት 12 በረራዎችን በማድረግ በሚቀጥሉት አራት ወራት በሳዑዲ ዓረቢያ ሽሜሲ ማቆያ ማዕከል…

በጽንፈኛው ኃይል አመራር እና አባል ላይ እርምጃ ተወስዷል- ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጽንፈኛው ኃይል አመራርና አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በተወሰደው እርምጃም÷ የፅንፈኛው አመራርና አንድ የቡድኑ አባል መገደላቸው ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም አንደኛው በቁጥጥር ስር ውሏል ነው ያለው ፖሊስ፡፡…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅና የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክን ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ እና የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት ቪዮላ አምኸርድ ሦስተኛውን ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ በባዝል ከተማ ከፍተዋል። ፕሬዚዳንቶቹ ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይትም በስዊዘርላንድ እና በኢትዮጵያ መካከል ስላለው…

ሦስት የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ አባል ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጀሪያ ስቶክ ኤክስቼንጅን ጨምሮ ሦስት የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ አባል መሆናቸው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ሠነድ ሙዓለንዋዮች ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ጥላሁን እስማኤል እንደገለፁት÷ በመንግሥትና የግል አጋርነት…