Fana: At a Speed of Life!

በሶማሊያ በኩል የተሰጠው መግለጫ የተሳሳተ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ በኩል የተሰጠው መግለጫ በሌሎች የአፍሪካ ሕብረት ተሳታፊ ሀገራት መሪዎች ጭምር ተቀባይነት ያለገኘና የተሳሳተ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር) ዛሬ በሰጡት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸውም÷ አፍሪካ ለዕድገት ልትጠቀምባቸው ስለምትችለው የወጣቶች ፈጠራ፣ የሥራ ፈጠራ ብሎም የቴክኖሎጂ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞሪታንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞሪታንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ኡልድ ጋዙዋኒ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ማለዳ ባደረጉት የሁለትዮሽ…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ሚኒስትሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ሚኒስትሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ÷ የቻድ የሽግግር መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ሰክሰስ ማስራ፣ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሄሌና ሲሚዶ፣ የአፍሪካ ሀገራት…

በቴሌኮሙኒኬሸን፣ ቱሪዝምና ቆዳ መስኮች ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ- ዛምቢያ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛምቢያ በቴሌኮሙኒኬሸን፣ ቱሪዝምና በቆዳ ኢንዱስትሪ መስኮች ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መሥራት እንደሚፈልግ የሀገሪቱ የቴክኖሎጂ እና ሳይንስ ሚኒስትር ፍሌሲ ሙታቲ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ በቴሌኮሙኒኬሸን መሰረተ ልማት ከዛምቢያ በላቀ ደረጃ ላይ…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን የሚያስተዋውቅ መድረክ በስዊድን ተካሂዷል፡፡ በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር ምሕረተአብ ሙሉጌታ÷ ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ስለኢኮኖሚ ልማት ሂደቶችና እየተገኙ ስላሉ ውጤቶች በመድረኩ ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ። በጉባዔው የክልሉ መንግሥት ያለፉት ስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግ ኢዜአ ዘግቧል፡፡ የጠቅላይ ኦዲት መስሪያቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት የሥራ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ የአፍሪካን ሥርዓተ-ምግብ ለመለወጥ ሁሉም እንዲረባረብ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የአፍሪካን ሥርዓተ-ምግብ ለመለወጥ ሁሉም ርብርብ እንዲያደርግ ጠየቁ፡፡ "አፍሪካ ራሷን በምግብ ትችላለች" በሚል መሪ ሐሳብ ኢትዮጵያ ያዘጋጀችው የውይይት መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት…

የገርዓልታ ሎጂ ግንባታ በ1 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል- አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነው ገርዓልታ ሎጅ በአንድ ዓመት ውስጥ ተጠናቅቆ ለሕዝብ ክፍት እንደሚሆን የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዋና…

አባቶቻችን ያስረከቡንን የአፊኒ ሥርዓት የአሁኑ ትውልድ የበለጠ ማጎልበት ይጠበቅበታል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በትጋት ጠብቀው ያስረከቡንን የአፊኒ ሥርዓት የአሁኑ ትውልድ በይበልጥ በማጎልበት ግዴታውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ አሳሰቡ፡፡ የሲዳማን ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓት የሚያሳይ አፊኒ ፊልም በሐዋሳ ከተማ ተመርቆ…