Fana: At a Speed of Life!

ፍ/ቤቶች ፍትሃዊ፣ ነጻና ገለልተኛ ሆነው አገልግሎት እንዲሰጡ ዝግጅት ተደርጓል – አቶ ቴዎድሮስ ምህረት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴራል ፍ/ቤቶች ፍትሃዊ፣ ነጻና ገለልተኛ ሆነው ለሕብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ ዝግጅት መደረጉን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ገለጹ፡፡ የፌደራል ፍርድ ቤቶች መደበኛ የዳኝነት አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…

ኢትዮጵያ የአለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ያወጣውን ሪፖርት እንደማትቀበለው ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የአለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ሁኔታ ላይ ያወጣውን ሪፖርት እንደማትቀበለው አስታወቀች፡፡ የአለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እና የዘር ፍጅት ስጋት አለ…

በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አመርቂ ውጤት ያስመዘገቡት ወንድማማቾች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ወንድማማቾች ቦና ደጀኔ እና ሮብሰን ደጀኔ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሻለ ውጤት አስመዝግበዋል። የመልቀቂያ ፈተናውን ቦና ደጀኔ 566 ሲያዝመዘግብ÷ ሮብሰን…

የእስራዔል-ፍልስጤም ግጭት ቆሞ የሰብዓዊ አቅርቦት እንዲሳለጥ ብራዚል ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ የእስራዔል-ፍልስጤም ግጭት በአስቸኳይ እንዲቆም እና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት እንዲሳለጥ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ እንደሚሉት በእስራዔል እና በፍልስጤም መካከል ያለው ጦርነት…

በብሔራዊ ባንክ እና ስዊድን ማዕከላዊ ባንክ መካከል የትብብር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እና በስዊድን ማዕከላዊ ባንክ (ሪክስ ባንክ) ገዥ መካከል የትብብር ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈርሟል፡፡ የትብብር ስምምነቱ ÷ የቴክኒክ፣ የምርምር፣ የኮሙኒኬሽን እና ዲጂታይዜሽን ትብብሮችን እንደሚያካትት መገለጹን…

የጃፓን ዓለምአቀፍ ትብብር ድርጅት በኢትዮጵያ ጀማሪ የቴክኖሎጂ ስራዎችን እንደሚያግዝ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ድርጅት (ጂ አይ ካ) የኢትዮጵያን ጀማሪ ቴክኖሎጂ ሥነምህዳርን በማገዝ የግል ሴክተሩን ለማጠናከር እንደሚሰራ ገለጸ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂና ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶክተር)  በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ድርጅት…

አቶ አህመድ ሺዴ እና አቶ ማሞ ምሕረቱ ከአይ ኤም ኤፍ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና የብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምሕረቱ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዬቫ ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በሞሮኮ እየተካሄደ ካለው የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም እና…

አቶ ኦርዲን በአረንጓዴ ዐሻራ የተገኘውን ውጤት በሌማት ትሩፋት ማስቀጠል ይገባል አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ ዐሻራ የተገኘውን ውጤት በሌማት ትሩፋትም ማስቀጠል እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ አቶ ኦርዲን በክልሉ አቦከር ወረዳ ለሚገኙ 100 እማወራዎች የሌማት ትሩፋትን ለማስፋፋት የሚያግዙ ዶሮዎችን…

አቶ ዓለምአንተ አግደው ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ዓለምአንተ አግደው በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ከሚገኙት የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ.ፖፕ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ያለውን የስደት አስተዳደር ሕጋዊ እና ተቋማዊ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው አምባሳደር ምስጋኑ ሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ተጠቃሚ ሊያደርጋቸው ወደሚችል ጠንካራ አጋርነት ለማሳደግ…