Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች በወዳጅነት ፓርክ በሴቶች የተዘጋጀውን አውደ ርዕይ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች ጋር በመሆን በወዳጅነት ፓርክ ሴቶችን ብቻ ተሳታፊ ያደረገውን አውደ ርዕይ መጎብኘታቸውን ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ገለጹ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ሴቶች…

የማህበራዊ ምህንድስና የሳይበር ጥቃትና መከላከያ መንገዶቹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማህበራዊ ምህንድስና ማለት የሰዎችን አመለካከትና የሰው ልጆችን መስተጋብር በመጠቀም ወይም በማታለል ሰርጾ በመግባት ሚስጥራዊ መረጃን በማግኘትና ለራስ ጥቅም በማዋል የሚፈጸም የጥቃት ዓይነት ነው። የማህበራዊ ምህንድስና ጥቃት የሰው ልጆችን ድክመት…

ፈረንሳይ እና ዩክሬን ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ እና ዩክሬን በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘሌንስኪ በፈረንሳይ ፓሪስ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ÷ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል…

በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመስኖ ስንዴ…

በፕሪሚየር ሊጉ አርሰናል እና ሊቨርፑል ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል እና ሊቨርፑል ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ሊቨርፑል ከብሬንትፎርድ ጋር ባደረገው ጨዋታ 4 ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት አጠናክሯል፡፡ በሌላ በኩል አርሰናል በርንሌይን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት…

371 ሺህ 971 የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በትኩረት እየተሰራ ነው – አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 371 ሺህ 971 የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀ ውይይት…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን÷ ጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ተናግረዋል፡፡…

የአፍሪካን እምቅ ሃብት መጠቀም በአባል ሀገራቱ መካከል የዳበረ ትብብርና የወንድማማችነት እሴት ይፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አህጉርን እምቅ ሃብት መጠቀም በአባል ሀገራቱ መካከል የዳበረ ትብብር እና የወንድማማችነት እሴት ይፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ከቡሩንዲ፣…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ''ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ቲዎዶር…

ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከየካቲት 1 እስከ 7 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 188 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢና 87 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…