Fana: At a Speed of Life!

ጨፌ ኦሮሚያ  የተለየዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ እያካሄደ ባለው 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለየዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ በዚህ መሰረትም፡- 1.አብዱላዚዝ ዳውድ (ዶ/ር) ---የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈትቤት ሃላፊ 2.አብዲ ዩያ (ዶ/ር)  …

የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተሳታፊ መሪዎች ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ37ኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ ላይ የተሳተፉ መሪዎች እና የልዑካን ቡድን አባላት ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ነው። በዚህ መሰረትም የጋና፣ የብሩንዲ ፣ የዚምባቡዌ ፣የኮሞሮስ ፣ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ የደቡብ ሱዳን እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5 ዓመት 9ኛ የሥራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በጉባዔው በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የሚቀርበውን የአስፈፃሚ አካላት የ6 ወራት አፈጻጸም እንደሚያዳምጥ የክልሉ…

የሴቶች ተሃድሶ እና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ወራት በፊት ግንባታው የተጀመረው የሴቶች ተሃድሶ እና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ማዕከሉ ያለበት ደረጃ መገምገሙን ከንቲባ…

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በመፋጠን ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሂደት በመፋጠን ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ገለጸ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ እንዳለ አሰፋ÷ በኢትዮጵያ በርካታ አካባቢዎች የአውሮፕላን…

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ጉባኤውን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፥ የአዲስ አበባ ከተማ…

የዓለም የፀጥታ መዋቅር የፍትሀዊነትና የአካታችነትን ጥያቄ ሊመለስ ይገባል – ፕሬዚዳንት መሀመድ ኦውልድ ጋዝዋኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የፀጥታ መዋቅር የፍትሀዊነትና የአካታችነትን ጥያቄ ሊመለስ ይገባል ሲሉ የአፍሪካ ሕብረትን ለቀጣይ አንድ ዓመት በሊቀመንበርነት የሚመሩር የሞሪታኒያው ፕሬዚዳንት መሀመድ ኦውልድ ጋዝዋኒ ገለጹ። ባለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው 37ኛው…

ኢትዮጵያና ማዳጋስካር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ማዳጋስካር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዛሬው ዕለት በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከማዳጋስካር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራሳታ ራፋራቫቪፊካ ጋር በሁለትዮሽ…

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና እንቅስቃሴ ውጤት እያስገኘ ነው- ዋምኬሌ ሜኔ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያኖች ምርቶቻቸውን ከሌሎች ጋር ከመገበያየት ይልቅ እርስ በራስ በስፋት ወደ መገበያየት ተሸጋግረዋል ሲሉ የአፍሪካ ነፃ ንግድ ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ ተናግረዋል። የተቋሙን አፈፃፀም አስመልክተው መግለጫ የሰጡት ፀሐፊው የነፃ ንግድ ገበያ ዞን…

ኢትዮጵያ እና ሞሪሺየስ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሞሪሺየስ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የካቢኔ ፀሐፊ እና የሲቪል ሰርቪስ ኃላፊ ፕሬሞዴ ኔሩንጁን ጋር ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ጉዳይ ቁርጠኛ መሆኗን እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች…