Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ''ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ቲዎዶር…

ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከየካቲት 1 እስከ 7 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 188 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢና 87 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…

የአፍሪካን ነፃ የንግድ ቀጣና ማሳለጥ እና ሰላምና ፀጥታን ማስጠበቅ የአህጉሪቷ ቀጣይ ትኩረት ሊሆን ይገባል – የቀድሞ የሕብረቱ ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ማሳለጥ እና ሰላምና ፀጥታን ማስጠበቅ የአህጉሪቷ ቀጣይ ትኩረት ሊሆን እንደሚገባ የቀድሞ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ተናገሩ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 37ኛው…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች በ28ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጉባዔው ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመጡ 14 የአፍሪካ ሀገራት…

በጋምቤላ ክልል አቀፍ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የመላ ጋምቤላ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር በጋምቤላ ከተማ በይፋ ተጀምሯል። ውድድሩን ያስጀመሩት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ እንዳሉት÷ ስፖርት የህዝቦችን አንድነት በማጠናከር ረገድ የጎላ ፋይዳ ስላለው ውድድሩን በጨዋነት ማካሄድ…

በጊዜ የለንም መንፈስና በሰከነ አመራር ሰጪነት ወደ ተሻለ ሰላም እና ልማት እንሸጋገራለን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጊዜ የለንም መንፈስና በሰከነ አመራር ሰጪነት ህዝባችንን ከጎን አሰልፈን ወደ ተሻለ ሰላም እና ልማት እንሸጋገራለን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባስተላለፉት ፥ ከህዝባችን ጋር…

“ለአፍሪካ ለውጥ ዲጂታላይዜሽንን መታጠቅ” በሚል ርዕስ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን "ለአፍሪካ ለውጥ ዲጂታላይዜሽንን መታጠቅ" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በፓናል ውይይቱ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት…

ሞሪታኒያ የ2024 አፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበርነትን ከኮሞሮስ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞሪታንያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ኦልድ ጋውዛኒ የ2024 የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር ሆነው ተመርጠዋል፡፡ 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባኤውም ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነትን ቦታ የተረከበች ሲሆን ፥ የሀገሪቱ…

ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማትና አጋር አካላት ለትምህርት ዘርፉ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና አጋር አካላት ለትምህርት ዘርፉ ይበልጥ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የ49 ሀገራት መሪዎች እና ተወካዮች የተሳተፉበት 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች ጉባዔ…

በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ያለው ኢ-ፍትሃዊ አሰራር አስቸኳይ መፍትሄን ይሻል – የብራዚል ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ያለው ኢ-ፍትሃዊ አሰራር አስቸኳይ መፍትሄን ይሻል ሲሉ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ገለጹ። ፕሬዚደንቱ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔመክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት ፥ እንደ ዓለም ባንክ እና…