የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩት የፀሀይ ሪል እስቴት ዋና ስራ አስኪጅን ጨምሮ በ9 የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ።
በተጠርጣሪዎቹ ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜን ለዐቃቤ ህግ…