የመስሕብ ስፍራዎችን በአግባቡ ጠብቆ በማስተዋወቅ ከዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል- አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ የቱሪዝም የመስህብ ስፍራዎችና ቅርሶች በአግባቡ ጠብቆ በማስተዋወቅ ከዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን እየተደረገ ባለው ጥረት ሁሉም ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለፁ።…