Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተከናወኑ ስራዎች የህዝቡን ኑሮ እያሻሻሉ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢኮኖሚና ማህበራዊ ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች የህዝቡን ኑሮ እያሻሻሉ መሆኑን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ገለጹ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ ÷በክልሉ ከለውጡ በፊት…

በቱሪዝም ዘርፍ የተከናወኑ ፕሮጀክቶች ክልሉን እያስተዋወቁና ኢኮኖሚውን እያነቃቁ ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቱሪዝም ዘርፍ የተከናወኑ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ክልሉን ከማስተዋወቅ ባለፈ ኢኮኖሚውን እያነቃቁ እንደሆነ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ…

የታንዛኒያ መከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ልዑክ በኢትዮጵያ የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታንዛኒያ መከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ልዑክ በኢትዮጵያ የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ጉብኝት አደረገ፡፡ ጉብኝቱ በሁለቱ ወዳጅ ሀገራት መካከል ያለውን ወታደራዊ ትብብር የሚያጠናክርና ብዙ ልምዶች የተገኙበት መሆኑን የመከላከያ…

በምዕራብና ምሥራቅ ሐረርጌ ዞኖች በምክክር መድረኩ የሚሳተፉ ተወካዮች ልየታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በምዕራብ እና ምሥራቅ ሐረርጌ ዞኖች በምክክር መድረኩ የሚሳተፉ ተወካዮች ልየታና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩም በወረዳ ደረጃ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የሚወክሉ ከ36 ወረዳዎች የተወጣጡ…

የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ "ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሃሳብ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና አስተዳደር ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ…

የመንግሥታቱ ድርጅት ያጸደቀው የጋዛ የተኩስ አቁም ውሳኔ ዓለም አቀፍ ይሁንታ አገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ያቀረበው የውሳኔ ሐሳብ በተለያዩ ሀገራት መሪዎች ተቀባይነት አገኘ፡፡ በውሳኔ ሐሳቡ ላይ በነበረው ውይይት 14 ሀገራት በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ተመድ ያቀረበውን ጥሪ…

ፍርድ ቤቱ የሁለት ግለሰቦችን ሰነድ ሳያረጋግጡ ወደ ኡጋንዳ እንዲሄዱ አድርገዋል የተባሉ ሰራተኞችን ጉዳይ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ሁለት ግለሰቦች የያዙትን ሀሰተኛ የቢጫ ወባ ክትባት ካርድ፣ ፖስፖርትና ቪዛ በተገቢው ሳያረጋግጡ እና ዳታ ላይ እንደመዘገቡ አስመስለው ወደ ኡጋንዳ እንዲሄዱ አድርገዋል ተብለው…

ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወረቀት የማምረት ፍላጎት አለኝ አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 300 ሚሊየን ዶላር ካፒታል ያለው የቻይናው ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ወረቀት የማምረት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኩባንያው አመራሮች…

የስኳር ህመምን ለመከላከል ምን ጥንቃቄዎች ሊወሰዱ ይገባል?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስኳር ህመም በደም ውስጥ የስኳር መጠን ከሚገባው በላይ ሆኖ በሚገኝበት ሰዓት የሚከሰት ተላላፊ ያልሆነ የህመም አይነት ነው። በዚህም በዋናነት የህመም መከላከያ መንገድ ጤናማ የአመጋገብ ሥርዓትና የአኗኗር ዘይቤ መከተል ሲሆን÷…

በአፍሪካ ጨዋታዎች የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋና በተካሄደው በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት እና የኢትዮጵያ…