Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሁሉም ዞኖች በሚገኙ 20 ከተሞች በነገው ዕለት ሕዝባዊ ውይይት ይካሄዳል፡፡ በውይይት መድረኩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከሕብረተሰቡ ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ለውይይት መድረኩም የተለያዩ…

በሶማሌ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ ለማሰራጨት በሚተገበረው አዲስ አሰራር ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የዓለም የምግብ ፕሮግራም የሰብዓዊ እርዳታዎችን ለማሰራጨት በሚተገብረው አዲስ አሰራር ላይ ውይይት ተካሂዷል። በመድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ፣ የዓለም የምግብ ፕሮግራም የሥራ ሃላፊዎች፣ የዞን…

የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም የምረቃ ስነ-ስርዓትን ተከትሎ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቲት 03 ቀን 2016 ዓ.ም የሚካሄደውን የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም የምረቃ ስነ-ስርዓትን ተከትሎ በዕለቱ ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከየካቲት 03 እስከ 10 ቀን 2016 ዓ.ም…

ከሥጋ ኢንዱስትሪ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርድ እንስሳት አቅርቦትን በዘላቂነት በማጠናከር ከሥጋ ኢንዱስትሪ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ የዘርፉ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ። የኤክስፖርት ቄራዎች የእርድ እንስሳት አቅርቦት ችግርና ሌሌች የዘርፉ ቁልፍ ማነቆዎችን ለመፍታት…

ከተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ፓርኮች 2 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ።   በሚኒስቴሩ የመሠረተ ልማትና አቅም ግንባታ መሪ ስራ አስፈጻሚ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዴስክ ኃላፊ አቶ…

ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ የዩክሬን ጦር ዋና አዛዥን ከሥራ አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘሌንስኪ የሀገሪቱን ጦር ዋና አዛዥ ጄነራል ቫለሪ ዛሉዥኒን ከሥራ ማሰናበታቸው ተሰምቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ ዋና አዛዡን ከሥራ ያሳናበቱት በመካከላቸው የሃሳብ ልዩነት መፈጠሩን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል የመልሶ ግንባታና የሰላም ስምምነት አፈጻጸምን እየገመገሙ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ የነበሩትን ሥራዎች እና መሻሻሎች በጥልቀት መገምገም ጀምረዋል። ይህ በፌደራል እና የክልል ኃላፊነት ባላቸው የሥራ ተዋንያን የሚደረገው ጠቃሚ…

9ኛውን የከተሞች ፎረም ለማስተናገድ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከየካቲት 9 እስከ 15 ቀን 2016 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚካሄደውን 9ኛው ሀገር አቀፍ የከተሞች ፎረም ለማስተናገድ ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ እንግዶችን ለማስተናገድ ኮሚቴ ተቋቁሞ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን…

ኢትዮጵያ በብሪክስ አባልነቷ ንቁ ተሳትፎ እንደምታደርግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በብሪክስ አባልነቷ ለልማት አጋርነት እና ትብብርን ማጎልበት፣ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና የባለብዙ ወገን ሥርዓት መጠናከርን በመደገፍ ቀዳሚ ትኩረት በመስጠት ንቁ ተሳትፎ እንደምታደርግ ተገለጿል፡፡   ሁለተኛው የኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያና ፓኪስታን ወታደራዊ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ መሥራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር አቲፍ ሻሪፍ የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ኮማንዳንት ብርጋዲየር ጄኔራል ከበደ ረጋሳ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት የተቋማት ግንኙነትና የጋራ ጥቅም ትብብር ላይ ያተኮረ መሆኑን…