የሀገር ውስጥ ዜና በቡሌ ሆራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ Feven Bishaw Feb 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በኦሮሚያ ክልል ቡሌ ሆራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ ፡፡ በውይይቱ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሰላ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ Amele Demsew Feb 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሰላ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ በውይይት መድረኩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ ውይይቱ ሕዝቡ እስካሁን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው Amele Demsew Feb 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በውይይት መድረኩ የአፋር ክልል ርዕሰ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ Amele Demsew Feb 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሁሉም ዞኖች በሚገኙ 20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በውይይት መድረኩ ከፍተኛ የመንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና በደምቢ ዶሎ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ Feven Bishaw Feb 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል በደምቢ ዶሎ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይት መድረኩ የብልፅግና ስራ አስፈፃሚ አባልና በሚኒስትር ማዕረግ የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሳዳት ነሻ ፣ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባልና የአፋር ክልል…
ጤና የሳንባ ካንሰር ዋና ዋና አጋላጭ ሁኔታዎች ምንድናቸው? Feven Bishaw Feb 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንባ ካንሰር ማለት በሳንባ ውስጥ የሚገኙ ህዋሳት ከመደበኛ ዕድገታቸውና ቁጥራቸው ውጪ ጤናማ ባልሆነ መልኩ መባዛት ነው፡፡ የሳንባ ካንሰር ከሳንባ ተነስቶ ወደ አንጎል እንዲሁም ወደ ተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ሊሰራጭ ይችላል፡፡…
የዜና ቪዲዮዎች የዕገታ ወንጀሎች፣ ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር Amare Asrat Feb 9, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=cmNuTS2egKs
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የሚጥል ህመም ሳምንት በተለያዩ ፕሮግራሞች እንደሚከበር ተገለጸ Tamrat Bishaw Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የሚጥል ህመም (ኤፒሌፕሲ) ሳምንት "የሚጥል ህመም ላይ ያለው መገለል እንዲቆም ድምጽ እንሁን!" በሚል መሪ ሀሳብ ከየካቲት 4 እስከ 17 ቀን 2016 በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ አስተማሪ ፕሮግራሞች እንደሚከበር ተገልጿል፡፡…
የዜና ቪዲዮዎች ከሚኒስትሮች ሹመት እስከ ምስጋና – የምክር ቤት የዛሬ ውሎ Amare Asrat Feb 9, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=8mYi0plrGWI
የሀገር ውስጥ ዜና የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የስራ ሰዓት ማሻሻያ አደረገ Tamrat Bishaw Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የስራ ሰዓት ማሻሻያ ይፋ አደረገ። አገልግሎቱ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ድረስ ለደንበኞች አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል። በተጨማሪም ቅዳሜ ግማሽ ቀን ብቻ…