አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሲዳማ አፈርን በኖራ እና በሌሎች የተቀናጁ ስራዎች በማከም ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ።
አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ማሳደግን ታሳቢ ያደረገ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት…