Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ተመስገን ጥሩነህ አመራር ሰጪነት የተጀመሩ የሪፎርምና የተልዕኮ ስራዎችን እንደሚያስቀጥሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ ተመስገን ጥሩነህ አመራር ሰጪነት በተቋሙ የተጀመሩ የሪፎርምና የተልዕኮ ስራዎችን እንደሚያስቀጥሉ አዲስ የተሾሙት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

አቶ ኢሳያስ ጅራ የካፍ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው ተመርጠዋል፡፡ ካፍ ባደረገው ስብሰባ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራን የሥራ…

በመጽሐፍ ህትመት ከተሰማሩ ባለሃብቶች ጋር ፋብሪካ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጽሐፍ ህትመት ላይ ከተሰማሩ ባለሃብቶች ጋር ፋብሪካ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት መደረጉን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናገሩ። ሚኒስትሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት÷ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ያጋጠመው…

ፌደራል ፖሊስ 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ ፡፡ የተቋሙ የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም  ተገምግሟል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ምክትል…

የፌዴራል ፖሊስ የእገታ ወንጀሎችን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የሚፈፀሙ የተለያዩ የዕገታ ወንጀሎችን ለመከላከል ከፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ከዕገታ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከነማ 4ኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚርሊግ ባህርዳር ከተማ 4ኛ ተከታታይ ሽንፈቱን አስተናግዷል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ሀድያ ሆሳዕናን የገጠመው የአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም የአፍሪካ…

አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሀገራት ለሰላም መስፈን በአንድነት እንዲቆሙ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሀገራት ለሰላም መስፈን በአንድነት እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ፀሐፊው በኒውዮርክ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጽሕፈት ቤት በፈረንጆቹ 2024 ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮችን…

አራት ግለሰቦችን ያለ አግባብ በማሰር ገንዘብ እንዲከፍሉት አስገድዷል የተባለ የፖሊስ አባል በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አራት ግለሰቦችን ያለ አግባብ በማሰር ገንዘብ እንዲከፍሉት አስገድዷል የተባለ የፖሊስ አባል በ25 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። የዞኑ ዐቃቤ ህግ ተከሳሽ…

በኦሮሚያ ክልል በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሁሉም ዞኖች በሚገኙ 20 ከተሞች በነገው ዕለት ሕዝባዊ ውይይት ይካሄዳል፡፡ በውይይት መድረኩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከሕብረተሰቡ ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ለውይይት መድረኩም የተለያዩ…

በሶማሌ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ ለማሰራጨት በሚተገበረው አዲስ አሰራር ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የዓለም የምግብ ፕሮግራም የሰብዓዊ እርዳታዎችን ለማሰራጨት በሚተገብረው አዲስ አሰራር ላይ ውይይት ተካሂዷል። በመድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ፣ የዓለም የምግብ ፕሮግራም የሥራ ሃላፊዎች፣ የዞን…