Fana: At a Speed of Life!

ቦንጋ እና የሩሲያው ሚቹሪንስክ የግብርና ዩኒቨርሲቲ የትብብር ሥምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እና የሩሲያው ሚቹሪንስክ የግብርና ዩኒቨርሲቲ የትብብር ሥምምነት ተፈራረሙ፡፡ የሥምምነት ፊርማውን የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጴጥሮስ ወልደጊዮርጊስ (ዶ/ር) እና የሚቹሪንስክ ግብርና ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሰርጌይ ዢድኮቭ…

6 ሺህ ዓመት እድሜ ያላቸው ጥንታዊ ጫማዎች በስፔን ዋሻ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6 ሺህ ዓመት እድሜ ያላቸው ጥንታዊ የአውሮፓውያን ጫማዎች ስፔን መገኘታቸውን ተመራማሪዎች አስታውቀዋል፡፡ ጥንታዊ ጫማዎቹ በደቡባዊ ምዕራብ ስፔን በአንዳሉሺያ ግዛት ‘የሌሊት ወፍ ዋሻ’ ተብሎ በሚጠራው ዋሻ ውስጥ መገኘታቸውን ነው ተመራማሪዎቹ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚሰጠው ድጋፍ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚሰጠው ድጋፍ ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተካሄደ፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ የቦርድ አማካሪዎች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያለውን ልምድ ለመቅሰምና ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ለማድረግ…

በኤሌክትሪክ የሚሠራ አውሮፕላን የመጀመሪያውን የተሳካ በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሠራ አውሮፕላን የመጀመሪያውን የተሳካ ዓለምአቀፍ በረራ አደረገ፡፡ በረራውን ወደ ካናዳ ሞንትሪያል ያደረገው አውሮፕላን መንገደኞችን እና ጭነት ለማጓጓዝ በሚያስችል መልኩ መሠራቱም ተነግሯል፡፡ “ቤታ ቴክኖሎጂስ”…

ብፁዕ አቡነ ሰላማ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብፁዕ አቡነ ሰላማ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። ብፁዕ አቡነ ሰላማ ባደረባቸው ህመም በሆስፒታል በሕክምና ላይ እንዳሉ ዛሬ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ መረጃ…

ኢትዮጵያ በሲቪል አቪየሽኑ ዘርፍ ለቀጣናው ድጋፍ ማድረግ የሚያስችላትን ሥምምነት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሲቪል አቪየሽኑ ዘርፍ ለቀጣናው ድጋፍ ለማድረግ አዲስ የማስተግበሪያ ሥምምነት ከዓለም አቀፉ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ጋር ፈጸመች፡፡ ኢትዮጵያ ሥምምነት ላይ የደረሰችው ድርጅቱ ባስቀመጣቸው መርሆዎች እና ደረጃ መሠረት የአተገባበር ድጋፍ…

በበርሊን የሴቶች ማራቶን ክብረወሰን ለሰበረችው አትሌት ትዕግስት አቀባበል ተደረገላት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ49ኛው የበርሊን ሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረወሰንን በማሻሻል ላሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል ተደርጎላታል። አትሌቷ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ስትገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር…

የኮይሻ ሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ፕሮጀክት አፈፃፀም 61 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2016 ( ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ኦሞ ወንዝ ላይ እየተገነባ የሚገኘው የኮይሻ ሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ፕሮጀክት አፈፃፀም 61 በመቶ መድረሱ ተገለፀ። የፕሮጀክቱ ምክትል ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር አባይነህ ጌታነህ እንዳሉት፥…

ኢትዮጵያ ለቢዝነስ ምቹ ከሆኑ 10 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ቢዝነስ ለመስራት ምቹ ከሆኑ 10 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ቀዳሚ መሆኗን የኦክስፎርድ ምጣኔ ሃብታዊ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ቢዝነስ ኢንሳይደር “የአፍሪካ ምጣኔ ኃብታዊ ሪፖርትን” ዋቢ አድርጎ እንዳስነበበው÷አፍሪካ በዓለም ላይ ፈጣን…

ፖላንድ የመጀመሪያዋን የኒውክሌር ማብላያ ማዕከል ልትገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖላንድ መንግስት በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኒውክሌር ማብላያ ማዕከል ለመገንባት ከአሜሪካ ኩባንያዎች ጋር ተፈራርሟል፡፡ ዌስትንግሃውስ ኤሌክትሪክ እና ቤችቴል የተባሉ ሁለት የአሜሪካ ኩባንያዎች ናቸው በፖላንድ የመጀመሪያውን የኒውክሌር…