ለአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ታዳሚዎች አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ እናትዓለም መለስ እንዳሉት÷ በከተማዋ የሚገኙ ሆቴሎች እንደ ሁልጊዜው ደረጃውን የጠበቀ…