Fana: At a Speed of Life!

የሰብዓዊ ድጋፎችን በፍትሃዊነት በማሰራጨት ረገድ ክልሎች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት እየቀረቡ ያሉ ሰብዓዊ ድጋፎችን በፍትሃዊነት በማሰራጨት ረገድ ክልሎች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ተወካይ ሥራ አስፈጻሚ አታለል አቦሃይ÷በሰው…

ያልተመጠነ የሞባይል ስልክ አጠቃቀም ታዳጊዎችን ለአዕምሮ ህመም እየዳረገ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያልተመጠነ የሞባይል ስልክ አጠቃቀም ታዳጊዎችን ለአዕምሮ ህመም እያጋለጠ መሆኑን ጥናቶች አመላከቱ፡፡ አሜሪካዊው የማህበራዊ ስነ-ልቦና ባለሙያ ጆናታን ሃይት ይፋ ባደረጉት ጥናት እንዳመላከቱት÷ የአዕምሮ ህመም የሚያጋጥማቸው በአስራዎቹ እድሜ…

ኢትዮጵያ በሴቶች 10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር ብርና ነሐስ አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሴቶች 10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር ብርና ነሐስ አስመዝግበዋል፡፡ በውድድሩ ውዴ ከፋለ ሁለተኛ የወጣች ሲሆን ፥ ተካን አማረ ሦስተኛ በመውጣት የብርና የነሐስ ሜዳሊያ ለሀገራቸው…

ኢትዮጵያ በወንዶች የምርኩዝ ዝላይ የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ በወንዶች የምርኩዝ ዝላይ የነሐስ ሜዳሊያ ማግኘቷን አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ገለጸ፡፡ ፌዴሬሽኑ እንዳለው ፥ የነሐስ ሜዳሊያውን ያገኘው አትሌት አበራ ለማ ሲሆን ፥ አራት ሜትር በመዝለል የነሐስ ሜዳልያውን…

ኮይካ በክህሎት ልማት ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ(ኮይካ) በክህሎት ልማት ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) ÷ በደቡብ ኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ምክትል…

በምስራቅ አፍሪካ ሶስት ሀገራት የሚተገበር “ስካይ-በርድ” ሁለት የተሰኘ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ሶስት ሀገራት የሚተገበር "ስካይ-በርድ" ሁለት የተሰኘ የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ ፕሮጀክቱ በሴቶች እኩልነት እና አካታችነት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚተገበር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር…

በሳዑዲ ዓረቢያ 70 ሺህ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ በ2 ሣምንት ውስጥ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ 70 ሺህ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሦስተኛ ምዕራፍ በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚጀመር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገልጸዋል። አምባሳደር ብርቱካን ይህን…

በሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) የተመራ የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ ክልል የልማት ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የዲሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል የፖለቲካና ርዕዮተ-ዓለም ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) የተመራው የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ደደር እና ጎሮጉቱ ወረዳዎች ተዘዋውሮ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል።…

የሩሲያ ኖቭግሮድ ግዛት ከፍተኛ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት አሳዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የኖቭግሮድ ግዛት ከፍተኛ ኃላፊዎች ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን…