Fana: At a Speed of Life!

ሀሰተኛ የሜዲካል ቦርድ ሰነድ በማዘጋጀት ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር በመፈጸም ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የሜዲካል ቦርድ ሰነድ በማዘጋጀት ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ሲፈፅም የተገኘን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ጌቱ ደጀን ወልደአረጋይ የተባለ የጥቁር አንበሣ ሆስፒታል ሠራተኛ ወደ ውጭ ሀገር በሕገ-ወጥ መንገድ…

ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ግብር ከፋይ ባለሃብቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል:: በጉብኝታቸውም÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በከፍተኛ ጥራት ታሪክን በልኩ በሚዘክር መልኩ ትውልድ እንዲማርበት በመገንባቱ እንዳስደስታቸው መግለጻቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን…

በኢትዮጵያ ስደተኞችንና አስተናጋጅ ማኅበረሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ 2ኛ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ስደተኞችን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችንና የአስተናጋጅ ማኅበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁለተኛ ምዕራፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። የፕሮጀክቱ ትግበራ የኔዘርላንድ መንግሥት ከኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት እና ሌሎች…

ጥቂት ስለአዕምሮ እድገት ውስንነት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዕምሮ እድገት ውስንነት አንድ ሰው ተጨማሪ ክሮሞዞም ሲኖረው የሚከሰት ነው፡፡ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረው የአዕምሮ እድገት ውስንነት፥ የአካል እና የአዕምሮ እድገት መዘግየት እና የአካል ጉዳትን እንደሚያስከትል የዘርፉ ባለሙያዎች…

ኢትዮጵያ እና ኮይካ የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የኮይካ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶንግሆ ኪም ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱ…

ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሰ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ላይ ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሰ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በታክስ ሥርዓቱ ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ባደረገው ክትትል…

በሚቀጥሉት 11 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ሁኔታዎች እንደሚጠናከሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት11 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ከዕለት ወደ ዕለት እየተጠናከሩ እንደሚሄዱ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ አብዛኛዎቹ የበልግ አብቃይና ተጠቃሚ ቦታዎች በመጠንም ሆነ በሥርጭት የተሻለ…

አሜሪካ የነዳጅ ተጠቃሚ መኪኖችን መጠን የሚገድብ ህግ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር የነዳጅ ተጠቃሚ መኪኖችን መጠን የሚገድብ ህግ ይፋ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ሕጉ በፈረንጆቹ 2032 ከአሜሪካ መኪኖች 56 በመቶ የሚሆኑት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እንዲሆኑ የሚያደርግ ሲሆን አላማውም የኤሌክትሪክ…

የፀሐይ አውሮፕላን ሀገር ቤት መመለስ ለአቪዬሽን ባለሙያዎች የሞራል ስንቅ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀሐይ አውሮፕላን ወደ ሀገር ቤት መመለስ ለዘመኑ የአቪዬሽን ባለሙያዎች ትልቅ የሞራል ስንቅ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር ኅይል አመራርና አባላት ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር ኅይል አመራርና አባላት የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የኢትዮጵያ…

መከላከያ ዋር ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ጄነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ዋር ኮሌጅ በተለያዩ በአጭር የትምህርት መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ጀነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመርቋል። በምርቃት ሥነ- ሥርዓቱ ላይ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ በህዝብ ተወካዮች…