Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ታሳታፊዎችን የመምረጥ ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተሳታፊ የሚሆኑ የማሕበረሰብ ክፍል ተወካዮችን የማስመረጥ ሂደት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በኮሚሽኑ አስተባባሪነት በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ የማሕበረሰብ ክፍል…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ2 ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ- ግብሮች እና የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 313 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ የዩኒቨሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት አወል ሰዒድ (ዶ/ር ) በምረቃ ሥነ - ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷…

ኢትዮጵያ በ2ኛው የዓለም አቀፍ የሕዝብ ደኅንነት ትብብር ፎረም ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቻይና ጂያንግሱ ግዛት ሊያንዩንጋንግ ከተማ “አንድ ዓለም፤ የጋራ ደኅንነት” በሚል መሪ ሐሳብ በተካሄደው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የሕዝብ ደኅንነት ትብብር ፎረም ላይ ተሳተፈች፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል…

ሀገራዊ እምቅ አቅማችንን ለመጠቀም ብዙ ዕድሎች አሉን – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኅብረት ለመሥራት ከወሰንን ሀገራዊ እምቅ አቅማችንን ለመጠቀም በብዙ አፅናፋት ብዙ ዕድሎች አሉን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት÷ ታላቁ የኢትዮጵያ…

ያሆዴ ባህላዊና ታሪካዊ የስልጣኔ ማሳያ ነው – አቶ ቀጀላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ያሆዴ ባህላዊና ታሪካዊ የሆነ የሀዲያን ማህበረሰብ ቀደምት ስልጣኔ የሚያሳይ ነው ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ ተናገሩ። የሀዲያ የዘመን መለወጫ የሆነው ያሆዴ በአል የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ፣የሀዲያ ዞን ምክር ቤት…

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ሁለተኛ ዙር ውይይት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት እና አለቃቀቅ ደንቦች እና መመሪያዎች የሶስትዮሽ ድርድር ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። የኢትዮጵያ ወገን ተደራዳሪዎች ልዑካን መሪ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) ውይይቱ…

አልቡርሃን ለሰላም ድርድር ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ጀነራል አብዱል ፋታህ አልቡርሃን ለሰላም ድርድር ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ። አል ቡርሃን ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አዛዥ መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ለሰላም ድርድር ለመቀመጥ ፈቃደኛ…

ኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ትብብራቸውን ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ አብዱላህ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ ከ78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ…

የከምባታ ብሔር ዘመን መለወጫ “የማሳላ” በዓል በመከበር ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከምባታ ብሔር የዘመን መለወጫ የማሳላ በዓል በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ በመከበር ላይ ይገኛል። በዓሉ ትናንት የጀመረ ሲሆን በዛሬው እለትም በርካታ ታዳሚ በተገኘበት በከምባታ ሁለገብ ስቴዲየም በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው።…

ዩኒሴፍ እና ኦቻ የኢትዮጵያን የሰላም ግንባታ ሂደት መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት(ዩኒሴፍ) እና የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባባሪያ ጽህፈት ቤት(ኦቻ) የኢትዮጵያን የሰላም ግንባታ ሂደት ቀጣይነት ባለው መልኩ ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል።…