Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ አጋጥሞ የነበረው ችግር የሳይበር ጥቃት አለመሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ ያጋጠመው ችግር ከሲስተም ማሻሻያ ትግበራ ጋር የተያያዘ እንጂ የሳይበር ጥቃት አለመሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የአሥተዳደሩ ዋና…

ማህበሩን ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ያሳጡ ግለሰቦች እስከ 18 ዓመት በሚደርስ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረት ስራ ማህበራት ስም ሀሰተኛ የገቢ ደረሰኝ በማዘጋጀትና ገቢ በመሰብሰብ እንዲሁም የህብረት ስራ ማህበሩን የአፈር ማዳበሪያን ጨምሮ ሌሎች ምርቶችን ለግል ጥቅም በማዋል በአጠቃላይ ከ12 ሚሊየን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ሶስት ተከሳሾች በፅኑ…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያስገነባውን የኢኖቬሽን ማዕከል አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) ድጋፍ ያስገነባውን (ኢኖቪስ ኬ ኢትዮጵያ) የተሰኘውን የኢኖቬሽን ማዕከል አስመርቋል፡፡ ማዕከሉ በአይሲቲ ፓርክ ውስጥ የተገነባ ሲሆን÷ ለስታርት አፖችና በኢትዮጵያ…

በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ባሕር ዳር ከተማ ሊገባ የነበረ 25 ሺህ የሽጉጥ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ባሕር ዳር ከተማ ሊገባ የነበረ 25 ሺህ የሽጉጥ ጥይት እና አንድ ሽጉጥ መያዙ ተገለጸ፡፡ የተያዘው ጥይት መነሻውን ከሱዳን ጠረፍ አድርጎ በጎንደር መሥመር በኩል ወደ ባሕር ዳር ከተማ ሊገባ እንደነበር የተገለጸ ሲሆን÷…

አቶ አሻድሊ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጋር በወቅታዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ፡፡ በውይይታቸውም በሕዝቡ ሠላም እና ደኅንነት ብሎም በልማትና በምርጫ ጉዳዮች ላይ…

ቲቢን ለመግታት የተቀመጠውን ዕቅድ ለማሳካት ርብርብ ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2030 ቲቢን ለመግታት በተቀመጠው ዕቅድ መሰረት በቀጣይ ሰባት ዓመታት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ 18ኛው ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ…

ሐሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ መረጃ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ። ፖሊስ ባስተላለፈው መልዕክት÷ የአዲስ አበባ ሰላም መሆን እንቅልፍ የነሳቸው ግለሰቦችና ቡድኖች የሐሰት መረጃዎችን በማሰራጨት ሕብረተሰቡን…

ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ማኀበረሰብ በተለይም ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ ከታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች…

የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዳግም ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ምርት ሒደት መመለሱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እንደገለጹት÷ በሰሜኑ ግጭት ምክንያት ባለፉት ግዜያት ሥራ አቁሞ የቆየው የመቀሌ ኢንዱስትሪ…

ውሃን ለመቆጠብ፣ ጥራቱን ለማሳደግና አቅርቦቱን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ውሃን ለመቆጠብ፣ ጥራቱን ለማሳደግና አቅርቦቱን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ። በየዓመቱ በፈረንጆቹ መጋቢት 22 የሚከበረው የዓለም የውሃ ቀን “ውሃ ለሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ይገኛል፡፡ የዓለም የውሃ…