ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምንት የ6 ሺህ እቃዎችን የታሪፍ ዝርዝር አጸደቀች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምንት የ6 ሺህ እቃዎችን የታሪፍ ዝርዝር ማጽደቋን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።
ለስምምንቱ ተግባራዊነትም ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጓን እና የስምምነቱን ማስተግበሪያ ስትራቴጂ…