Fana: At a Speed of Life!

በሥነ-ምግባር ግድፈት መንግስት ሊያጣው የነበረ ከ268 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥነ-ምግባር ግድፈትና በአሰራር ጥሰት መንግስት ሊያጣው የነበረ ከ268 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በኮሚሽኑ የኦፕሬሽን ዘርፍ ም/ኮሚሽነር አቶ አዘዘው ጫኔ÷ በኮሚሽኑ የተጀመሩ የለውጥ ስራዎች እንቅፋት…

አዘርባጃን በናጎርኖ ኳራባግ ለተገደሉ የሩሲያ ሰላም አስከባሪዎች ይቅርታ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዘርባጃን በናጎርኖ ኳራባግ ለተገደሉ የሩሲያ ሰላም አስከባሪዎች ይቅርታ መጠየቋን ክሬምሊን አስታውቋል፡፡ የአዘርባጃን ፕሬዚደንት ኢልሃም ኤሊየቭ ÷ ሀገራቸው በወሰደችው የአፀፋ ወታደራዊ ርምጃ በተገደሉ የሩሲያ ሰላም አስከባሪዎች ይቅርታ ጠይቀው…

በአፋር ክልል ለ3 ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ በ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ ለ3 ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን አስታወቀ። የትምህርት ቁሶች ድጋፉ ቻይና ፋውንዴሽን ፎር ዲቬሎፕመንት ከተሰኘ ድርጅት የተገኙ መሆናቸውም ተመላክቷል። በዛሬው…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ፈተናን ያላጠናቀቁ ተማሪዎችን ማስፈተን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ያላጠናቀቁ 11 ሺህ 581 የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት ተማሪዎችን ተቀብሎ ዛሬ ማስፈተን መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሳሁን ተገኘ (ዶ/ር)÷ ባለፈው ጊዜ…

ማይክሮሶፍት የኢትዮጵያን የዲጂታል ልማት ፕሮግራም መደገፍ በሚችልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት የኢትዮጵያን የዲጂታል ልማት ፕሮግራም መደገፍ በሚችልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ። በኒውዮርክ 78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከማይክሮሶፍት ከፍተኛ አመራር ጋር በቴክኖሎጂ…

የትምህርትን መሰረተ ልማት ማሻሻል የቀጣዩን ትውልድ የወደፊት እድል ማሻሻል ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተመድ ጉባዔ ላይ የትምህርትን መሰረተ ልማት ማሻሻል የቀጣዩን ትውልድ የወደፊት እድል ማሻሻል መሆኑን ገለጹ። ሚኒስትሩ ተመድ ትምህርት በዲጅታል ዘመን ውስጥ ለልማት፣ ለፍትሃዊነት፣ ለሠላምና ለደህንነት…

ዘለንስኪ ተመድ ሩሲያ ድምጽን በድምጽ የመሻር ስልጣኗን እንዲያነሳ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሩሲያን ድምጽን በድምጽ የመሻር ስልጣን እንዲያነሳ ጠይቀዋል፡፡ በተመድ 78ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት ፕሬዚዳንቱ ሩሲያ በሀገራቸው ላይ የፈጸመችው…

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ2016 ዓ.ም በነባሩ ስርዓት መደበኛ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ትምህርት ዘመን በነባሩ ስርዓት የመደበኛ ተማሪዎችን እንደሚቀበል አስታውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ÷ በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የሚገኙ የማሻሻያ ስራዎችን አስመልክተው…

የቅዳሜና የእሁድ ገበያ በአዘቦት ቀናትም እንዲካሄድ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የኑሮ ውድነት ለማቃለል ከተወሰዱ እርምጃዎች መካከል አንዱ የሆነው የቅዳሜና የእሁድ ገበያ በአዘቦት ቀናትም እንዲካሄድ ተጠየቀ። የገበያ ሁኔታን በተመለከተ አስተያየታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ለህዳሴ ግድቡ ከ500 ሚሊየን እስከ 700 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ ዓላማ ያለው ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ለአንድ ወር የሚቆይ የሕዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ አስጀምሯል፡፡ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ንቅናቄው “ግድቤን ለማጠናቀቅ ቃሌን አድሳለሁ”በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተጀመረው፡፡ የጽሕፈት…