Fana: At a Speed of Life!

ሚትስቡሺ ኩባንያ በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና መሰማራት እፈልጋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፉ የመኪና አምራች ኩባንያ ሚትስቡሺ በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና ከትሬዲንግ ጋር በተያያዙ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ላይ መሳተፍ እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡   የሚትስቡሺ ኩባንያ ሥራ አስኪያጅ ሺግዮሺ÷ የሐዋሳ፣ አዳማ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 455 ሺህ 949 ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንደተመለሱ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቤኒሻጉል ጉሙዝ እንዲሁም ክልሉ ከሚዋሰንባቸው የኦሮሚያና አማራ ክልሎች በጸጥታ ችግር ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ ከነበሩ 475 ሺህ 385 ተፈናቀዮች 455 ሺህ 949 ያህሉ ወደ ቀያቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን…

ኢትዮጵያና ኩባ በስኳር ዘርፍ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኩባ በስኳር ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የኩባ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዚዳንት ሳልቫዶር ቫልዴዝ ሜሳ በቅርቡ ያደረጉትን ውይይት ተከትሎ ነው…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ ግለሰቦች የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ሥርዓት ባልተፈፀመባቸው ተሽከርካሪዎች ሐሰተኛ ሊብሬና ታርጋ በማውጣት ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት የጥፋተኝነት ፍርድ አስተላለፈ። ተከሳሾቹ…

ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከግሎባል ግሪን ግሮዝ ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከግሎባል ግሪን ግሮዝ ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ተወካይ ዳንኤል ኦግቦናያ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የግብርና ዘርፉን ምርታማነት ለማሣደግና የአርሶ አደሩን የአፈር ጤንነት ችግር ለመፍታት በሚያስችሉ…

ሆስፒታሉ ከጥር 27 እስከ የካቲት 1 ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከጥር 27 እስከ የካቲት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል። በነጻ የሚሰጡት አገልግሎቶችም የሕጻናት ህክምና፣ የውስጥ ደዌ ፣ የጥርስ ፣ የልብ ፣ የቆዳና አባላዘር እንዲሁም…

የጌዴኦ አባቶች ለዓለም ያበረከቱትን ከተፈጥሮ ጋር በወዳጅነት የመኖር ጥበብ ለማስቀጠል እንሰራለን – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ አባቶች ለዓለም ያበረከቱትን ከተፈጥሮ ጋር በወዳጅነት የመኖር ባህላዊ ጥበብ ለማስቀጠል አበክረን እንሰራለን ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ አስታወቁ። የጌዴኦ ባህላዊ መልክዓ ምድር በተባበሩት መንግስታት…

የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ናይጄሪያ ከአንጎላ እንዲሁም ዲሞክራቲክ ኮንጎ ከጊኒ ይገናኛሉ፡፡ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ በሚደረገው ጨዋታ÷ ናይጄሪያ ከአንጎላ የሚያደርጉት ጨዋታ ምሽት 2፡00 ሠዓት ላይ በአቢጃን ፌኪክስ…

በክልሉ በ2016/17 ከ41 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016/17 የመኸር ወቅት 41 ሚሊየን 548 ሺህ 712 ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዶ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እያከናወነ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ምርቱን ለማግኘትም 1 ሚሊየን 243 ሺህ 18 ሔክታር መሬት በተለያየ…

በምጣኔ ኃብትና በዲፕሎማሲ መስክ ለተመዘገቡ ውጤቶች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) በ2016 በጀት የመጀመሪያ ስድስት ወራት እንደ ሀገር በምጣኔ ኃብትና ዲፕሎማሲ መስክ ለተመዘገቡ ውጤቶች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ማድረጉን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የ2016…