Fana: At a Speed of Life!

“የጦርነት ጥሩ የሠላም መጥፎ የለውም” – ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ በመቀጠል የተለያዩ የሰላም ፕሮግራሞችን ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ ጦርነት መቼም ቢሆን የፖለቲካ ልዩነቶችን ለመፍታት…

የፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተለያዩ ክልሎች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ በተለያዩ ክልሎችና ከተማ አሥተዳደሮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ተመለከተ። መንግስት በሁሉም ክልሎች ያሉ ሃብትና ጸጋዎችን በአግባቡ ለመጠቀም እንዲቻል፣ የሚነሱ ቅሬታዎችንም ከኀብረተሰቡ ጋር…

ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በኦሮሚያ ክልል ማያ ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ፖለቲካና ርዕዮተ-ዓለም ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህን (ዶ/ር) ጨምሮ የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በኦሮሚያ ክልል ማያ ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ተመለከተ። መንግስት ባስቀመጠው…

በሀሰተኛ ሰነድ 300 ካሬ ሜትር ይዞታ ወስዶ ሸጧል የተባለው ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሰተኛ ሰነድ አርሶ አደር ነኝ በማለት 300 ካሬ ሜትር ይዞታ ወስዶ ሸጧል የተባለው የቴክኒክ ባለሙያና ግብረ አበሩ ላይ ክስ ተመሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ ዳይሬክቶሬት ጀነራል በተከሳሾቹ ላይ የወንጀል…

የባንኩን የሳይበር ደኅንነት አልፎ መግባት የቻለ አካል የለም-የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከውጭ የሚሰነዘርበትን የሳይበር ጥቃት የመቋቋም አቅም እንዳለው አስታወቀ፡፡ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ በሰጡት መግለጫ÷ በርካታ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ቢሰነዘሩም በባንኩ የሳይበር ደኅንነት ላይ የደረሰ ችግር አለመኖሩን…

በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ አንዲትን መንገደኛ ወርቅና ብር ይዞ መውጣት አይቻልም በሚል ሙስናና እንግልት ፈጽሟል የተባለ ሰራተኛ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ አንዲትን መንገደኛ ወርቅና ብር ይዞ መውጣት አይቻልም በሚል ሙስናና እንግልት ፈጽሟል የተባለ ሰራተኛ በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ፡፡ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው…

ኢትዮጵያና ስዊዘርላንድ በተለያዩ መስኮች ያላቸውን ትብብር እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበርካታ ዓመታት የቆየውን የኢትዮጵያና የስዊዘርላንድ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በተለያዩ የትብብር መስኮች ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰሩ የሀገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ…

ሩሲያ ብሄራዊ ጥቅሟን ለማስከበር የራሷን አማራጭ ትወስዳለች- ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ብሄራዊ ጥቅሟን ለማስከበር የራሷን አማራጭ ትወስዳለች ሲሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ፡፡ ፑቲን 87 በመቶ ድምጽ በማግኘት የሩሲያን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ በምርጫው ተሳትፎ የነበራቸውን ሩሲውያን አመስግነዋል፡፡…

በዱቤ መድኃኒት ወስደው ገንዘብ ላልከፈሉ የጤና ተቋማት አገልግሎት አልሰጥም – ጽ/ቤቱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱቤ መድኃኒት ወስደው ገንዘብ ላልከፈሉ የመንግሥት የጤና ተቋማት አገልግሎት እንደማይሰጥ በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አግልግሎት የደቡብ ኢትዮጵያ ክላስተር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዘመን ለገሰ እንዳሉት÷ ተቋሙ ለ570 የመንግሥት…

በመዲናዋ የመንግስት ሠራተኞች ድልድል ትግበራ በዛሬው ዕለት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ሠራተኞች ድልድል ትግበራ በዛሬው ዕለት እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ጣሰው ገብሬ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ ÷በ16 ተቋማት የሠራተኞች ምዘና እና ምደባ ለማካሄድ…