Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ሱዳን የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጆች ለጅግጅጋ የእሳት አደጋ ተጎጂዎች የ13 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጆች በጅግጅጋ ከተማ አዲሱ ታይዋን የገበያ ማዕከል ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ንብረታቸው ለወደመባቸው ተጎጂ ነጋዴዎች የ13 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል። ድጋፉ ከክልሉ መንግስትና…

የተመድ ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኢትዮጵያ ለስደተኞች እያደረገች ያለውን መስተንግዶ አደነቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ ኢትዮጵያ በስደተኞች ላይ የምትከተለውን ፖሊሲ አድንቀዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኮሚሽነሩ ጋር ተገናኝተዋል።…

የአየር ንብረት ለውጥ በሊቢያ የደረሰውን የጎርፍ አደጋ የከፋ እንዲሆን ማድረጉ በጥናት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊቢያ ለደረሰው አስከፊ የጎርፍ አደጋ ከሚጠቀሱ ዋና ዋና ምክንያቶች አንዱ የአየር ንብረት ለውጥ መሆኑን ጥናት አመላከተ፡፡ ከየሀገራቱ ተሰባስበው የዓለምን የዓየር ንብረት በማጥናት መፍትሄ የሚያመላክቱት የሳይንቲስቶች ቡድን በዛሬው ዕለት…

የመስቀልና የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ወጣቱ የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፊታችን የሚከበሩት የመስቀልና የኢሬቻ በዓላት ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ ስርዓታቸውን ጠብቀው በሰላም እንዲከበሩ የወጣቱ ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ። "የአብሮነት፣ የወንድማማችነትና የፍቅር መገለጫ የሆኑ ሐይማኖታዊና ህዝባዊ በዓላትን በጋራ እናክብር"…

ከ1 ሚሊ ሜትር በታች የምትለካው አነስተኛ ካሜራ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊ ካሜራ አምራቹ ኦምኒቪዥን ኩባንያ እጅግ አነስተኛ መጠን ያላትን ካሜራ አስተዋውቋል። ኩባንያው ‘የጨው ቅንጣት’ መጠን አላት የተባለችውን እና ለህክምና አገልግሎት የምትውለውን ካሜራ ነው ያስተዋወቀው። ካሜራዋ ኦ.ቪ.ኤም 6948 የሚል…

የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የተሰራው የመታሰቢያ ሐውልት በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዛሬ ተመርቋል። ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የተለያዩ መጻሕፍትን በመጻፍ የኢትዮጵያ የሥነ ጽሑፍ ፈር ቀዳጅ ሲሆኑ÷…

ስለካንሰር ምን ያህል ያውቃሉ ?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር የተዛቡ ህዋሶች በፍጥነት ሲከፋፈሉና ወደ ሌሎች የሰውነት ክፍሎች የሚሰራጭ የበሽታ ዓይነት ነው፡፡ እነዚህ በፍጥነት የሚያድጉ ሴሎችም እብጠቶችን ሊያስከትሉና የሰውነትን መደበኛ ተግባር ሊያዛቡ የሚችሉ ናቸው፡፡ እንደ የዓለም ጤና…

ሕዳሴ ግድብ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል – ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘርፈ ብዙ የልማት ተጠቃሚነት አዲስ ምዕራፍ መክፈቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ ሃሰን ÷ አራተኛና የመጨረሻ ዙር ሙሌት ተጨማሪ የሃይል…

በቦሌ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤት ውስጥ ለጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶችና ሰነዶች መያዛቸው ተጠቆመ። ጌታሁን አስፋው ጌታሁን የተባለና በአማራ ክልል የህዝብ ሰላምና…

ለአምራች ኢንተርፕራይዞች 132 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር የአገልግሎት ድጋፍ በጀት ተመደበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተኪና የውጪ ምንዛሬ በሚያስገኙ ምርቶች ላይ የሚሰማሩ አዳዲስ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታውቋል። በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ላይ በሚስተዋሉ ተግዳሮቶች ዙሪያ ከባለ ድርሻ…