Fana: At a Speed of Life!

የቻይና-አፍሪካ ንግድ ልውውጥ 282 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላት የንግድ ልውውጥ 282 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ መድረሱ ተገልጿል፡፡ የቻይና ንግድ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ የኢኮኖሚ እና የንግድ ትብብር ለቻይና-አፍሪካ ግንኙነት ቁልፍ መሰረት ነው፡፡ በፈረንጆቹ…

በክልሉ በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ከ147 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት እንደሚለማ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ከ147 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት እንደሚለማ የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለፀ። የ2016 የተፋሰስ ልማት ስራዎች በዛሬው ዕለት በክልሉ ጠምባሮ ልዩ ወረዳ መካሄድ ጀምሯል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በታይላንድ ባንኮክ እየተካሄደ ባለው 25ኛው የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷25ኛው የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ…

መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ድርቅ ማጋጠሙን ተከትሎ በድርቁ ምክንያት ጉዳት ላጋጠማቸው ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ…

አቤል ያለው የግብጹን ዜድ ኤፍ ሲ ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ አቤል ያለው የግብጹን ዜድ ኤፍ ሲ መቀላቀሉን ክለቡ አስታውቋል፡፡ ከታችኛው ሊግ በማደግ የግብጽ ፕሪሚየር ሊግን እየመራ የሚገኘው ዜድ ኤፍ ሲ  የቅዱስ ጊዮርጊሱን የፊት መስመር አጥቂ ለማስፈርም እንቅስቃሴ ሲያደርግ መቆቱ…

በኦሮሚያ ክልል 3 ሺህ 764 ትምህርት ቤቶች ተገንብተዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት 3 ሺህ 764 የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ÷ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ያለውን…

መልካ ቁንጥሬን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የዩኔስኮ ጉባዔ እየተጠበቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርኪዮሎጂ ሥፍራ የሆነውን መልካ ቁንጥሬ በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ 46ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምሕርት፣ ሣይንስና ባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ጉባዔ ውሳኔ እየተጠበቀ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ መልካ ቁንጥሬን በዓለም…

በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዘንድሮ 2 ነጥብ 78 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል መሸፈኑን ተችሏል ሲሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ቀደም ሲል ለመሸፈን ከታቀደው መሬት 105…

መመሪያው የአክሲዮን ገዥዎችን መብት ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና አለው – የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈቃድ ለመስጠት የተዘጋጀው መመሪያ የአክሲዮን ገዥዎችን መብት ከማስጠበቅ አንፃር ጉልህ ሚና ያለው መሆኑን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የሕግ አማካሪ አቶ እስጢፋኖስ መልካሙ÷ ፈቃድ ለመስጠት የተዘጋጀው መመሪያ…

ምርጫ ቦርድ ለ3 የፖለቲካ ፓርቲዎች የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባና የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ፡፡ ቦርዱ በኢትዮጵያ የምርጫ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ዓ.ም በተሰጠው ሥልጣን…