ዓለምአቀፋዊ ዜና የቻይና-አፍሪካ ንግድ ልውውጥ 282 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ደረሰ Melaku Gedif Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላት የንግድ ልውውጥ 282 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ መድረሱ ተገልጿል፡፡ የቻይና ንግድ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ የኢኮኖሚ እና የንግድ ትብብር ለቻይና-አፍሪካ ግንኙነት ቁልፍ መሰረት ነው፡፡ በፈረንጆቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ከ147 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት እንደሚለማ ተገለፀ Mikias Ayele Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ከ147 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት እንደሚለማ የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለፀ። የ2016 የተፋሰስ ልማት ስራዎች በዛሬው ዕለት በክልሉ ጠምባሮ ልዩ ወረዳ መካሄድ ጀምሯል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው Shambel Mihret Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በታይላንድ ባንኮክ እየተካሄደ ባለው 25ኛው የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷25ኛው የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ…
የሀገር ውስጥ ዜና መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Shambel Mihret Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ድርቅ ማጋጠሙን ተከትሎ በድርቁ ምክንያት ጉዳት ላጋጠማቸው ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ…
ስፓርት አቤል ያለው የግብጹን ዜድ ኤፍ ሲ ተቀላቀለ Mikias Ayele Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ አቤል ያለው የግብጹን ዜድ ኤፍ ሲ መቀላቀሉን ክለቡ አስታውቋል፡፡ ከታችኛው ሊግ በማደግ የግብጽ ፕሪሚየር ሊግን እየመራ የሚገኘው ዜድ ኤፍ ሲ የቅዱስ ጊዮርጊሱን የፊት መስመር አጥቂ ለማስፈርም እንቅስቃሴ ሲያደርግ መቆቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል 3 ሺህ 764 ትምህርት ቤቶች ተገንብተዋል ተባለ Melaku Gedif Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት 3 ሺህ 764 የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ÷ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ያለውን…
የሀገር ውስጥ ዜና መልካ ቁንጥሬን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የዩኔስኮ ጉባዔ እየተጠበቀ ነው ዮሐንስ ደርበው Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርኪዮሎጂ ሥፍራ የሆነውን መልካ ቁንጥሬ በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ 46ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምሕርት፣ ሣይንስና ባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ጉባዔ ውሳኔ እየተጠበቀ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ መልካ ቁንጥሬን በዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል ተሸፈነ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዘንድሮ 2 ነጥብ 78 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል መሸፈኑን ተችሏል ሲሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ቀደም ሲል ለመሸፈን ከታቀደው መሬት 105…
የሀገር ውስጥ ዜና መመሪያው የአክሲዮን ገዥዎችን መብት ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና አለው – የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈቃድ ለመስጠት የተዘጋጀው መመሪያ የአክሲዮን ገዥዎችን መብት ከማስጠበቅ አንፃር ጉልህ ሚና ያለው መሆኑን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የሕግ አማካሪ አቶ እስጢፋኖስ መልካሙ÷ ፈቃድ ለመስጠት የተዘጋጀው መመሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫ ቦርድ ለ3 የፖለቲካ ፓርቲዎች የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባና የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ፡፡ ቦርዱ በኢትዮጵያ የምርጫ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ዓ.ም በተሰጠው ሥልጣን…