Fana: At a Speed of Life!

በአባይ፣ በቆቃና በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኢንስቲትዩቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአባይ፣ በቆቃ እና በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ በኢንስቲትዮቱ የትንበያ ባለሙያ ሳምራዊት አበበ÷ በቀጣይ 10 ቀናት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ጠንካራ የደመና…

አቶ ደመቀ በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ፍትሃዊ ውክልና እንዲኖር ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተባበሩት መንግስታትድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ፍትሃዊ ውክልና እንዲኖር ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አቶ ደመቀ ከ78ኛው የተመድ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባዔ ጎን ጎን በጸጥታው ምክር ቤታ ማሻሻያ…

ለልጆችዎ ሊነግሯቸው የሚገቡ የእግረኛ መንገድ አጠቃቀሞች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው በጀት አመት በ10 ሺህ ተሽከርካሪዎች በአማካይ 28 በመቶ አደጋ እንደደረሰ የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ በዚህም በአመዛኙ ከ5 እስከ 29 አመት እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ዜጎች በዚሁ አደጋ ህይወታቸውን…

በአማራ ክልል የተከሰተውን ቢጫ ዋግ የመከላከል ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የቢጫ ዋግ የመከላከል ስራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በ6 ሺህ 452 ሔክታር ላይ ቢጫ ዋግ የስንዴ ሰብል በሽታ መከሰቱን ጠቅስ፥ በ4 ሺህ 517 ሔክታሩ ላይ በኬሚካል የታገዘ የመከላከል…

ለታዳጊ ሀገራት የሚደረገው የልማት ፋይናንስ በቂና ፍትሃዊ አይደለም – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታዳጊ ሀገራት የሚደረገው የልማት ፋይናንስ በቂና ፍትሃዊ አለመሆኑ አሁንም እንደቀጠለ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አመለከቱ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ በተካሄደውን የዘላቂ ልማት ግቦች አፈጻጸም ጉባዔ ላይ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከጣሊያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከጣሊያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒዮ ታጃኒ፣ ከኤርትራና ከሶማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ኦስማን ሳላህና አብሽር ኦማር ጋር ተወያይተዋል፡፡ 78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሶዶ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሶዶ ወረዳ በአናቲ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው በዛሬው እለት ከጠዋቱ 12 ሰአት ላይ የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪ 49 ሰዎችን ጭኖ ከአዲስ አበባ እየመጣ ከሆሳዕና…

የአውሮፓ ሕብረት ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሕብረት ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የሕብረቱ የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒሌነን ገለጹ፡፡ 78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ “ሰላም፣ ብልጽግና፣ ለውጥና ዘላቂነት” በሚል መሪ…

የመስቀል ደመራ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተደርጓል – የጋራ ግብረ-ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብሮ እንዲጠናቀቅ የፀጥታ ኃይሉ ሥነ-ምግባር ተላብሶ ኃላፊነቱን እንዲወጣ በየደረጃው በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የፀጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ የመስቀል ደመራ…

ሩሲያ የቻይናን የተኩስ አቁም ጥሪ ተቀበለች

አዲሰ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከዩክሬን ጋር እያደረች ያለውን ተኩስ እንድታቆም ቻይና ያቀረበችላትን ጥሪ ተቀብላለች፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ፥ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆምና ወደ ድርድር ለመመለስ የቻይናን የአቋም መግለጫ አድንቀዋል ተብሏል፡፡…