Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 73 የመስኖ ግድብ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 73 የመስኖ የግድብ ፕሮጀክቶች ግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ እንዳሉት ፥ መንግስት ላለፉት አራት ዓመታት የክልሉን…

በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ያለባቸው አካባቢዎች ፓለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በአፋጣኝ እንዲፈቱ ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ያለባቸው አካባቢዎች ፓለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በአፋጣኝና በዘላቂነት ሊፈታ እንደሚገባ ስምምነት ላይ ተደረሰ። በአማራና ትግራይ ክልሎች መካከል የሚገኙና የወሰን ይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸውን…

ሕብረቱ ከታገዱ የሩሲያ ንብረቶች የሚገኘውን ትርፍ ለዩክሬን ጦር መሳሪያ ግዢ ሊያውል ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሕብረት በአባል ሀገራቱ እንዳይንቀሳቀሱ ከታገዱ የሩሲያ ንብረቶች የሚገኘውን ትርፍ ዩክሬንን ጦር መሳሪያ ለማስታጠቅ ሊያውል መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ሩሲያና ዩክሬን በፈረንጆቹ 2022 የካቲት ወር ላይ ጦርነት ሲጀምሩ ምዕራባውያን ሀገራት የሩሲያ…

በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ጋና ገባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የሚሳተፈው ከ90 በላይ ሰዎችን ያካተተው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አባላት ጋና አክራ ገብተዋል። ልዑኩ ከአጭር እስከ መካከለኛ ርቀት የሚወዳደሩ አትሌቶች እና የሴቶች የቅርጫት ኳስ ቡድንን ያካተተ ነው፡፡…

የጎጃም ኮማንድ ፖስት ቀጣይ ግዳጅ ወረዳና ቀበሌን ማዕከል ያደረገ መሆን አለበት – ሌ/ጄ መሐመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎጃም ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ እና የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌ/ጄ መሐመድ ተሰማ ከሁሉም የጎጃም ዞኖች ከተወጣጡ ከ400 በላይ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ በአማራ ክልል ኮማንድ ፖስት ደረጃ የተገመገመውን የክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ወደ ጎጃም…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሻሸመኔ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሻሸመኔ ከተማን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን የማሸነፊያ ግቦች አማኑኤል ኤርቦ በ70ኛው እና 86ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ቅዱስ…

በሺዎች የሚቆጠሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ለሕዝብ ክፍት የተደረገው የዓድዋ ድል መታሰቢያን በሺዎች የሚቆጠሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች መጎብኘታቸው ተገልጿል፡፡ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከዛሬ ጀምሮ ለሕዝብ እይታ ክፍት መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎም በሺዎች የሚቆጠሩ የመዲናዋ…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 249 የቱርክ ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 249 የቱርክ ሽጉጥ መያዙን የወረታ ከተማ ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽ/ቤቱ ሃላፊ ኢንስፔክተር አየነው ተፈራ እንደገለጹት÷ ከጎንደር ወደ ወረታ ከተማ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ ተሽከርካሪ በሕገ ወጥ መንገድ…

የደቡብ ምዕራብ ምርጥ ዘር ድርጅት የመጀመሪያውን የምርጥ ዘር ምርት መሰብሰብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ምርጥ ዘር ድርጅት የመጀመሪያውን የምርጥ ዘር ምርት መሰብሰብ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በመስቀል አደባባይ ለሚያከናውኑት የፀሎት ፕሮግራም ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በመስቀል አደባባይ የሚያከናውኑት የፀሎት ፕሮግራም ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶችን ለተሸከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ እሑድ መጋቢት 8 ቀን 2016…