Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ጎንደር ዞን ከ200 ሺህ በላይ ወገኖች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጎንደር ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ፡፡ የሰሜን ጎንደር ዞን ኮሙኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ ይርዳው ሲሳይ እንደገለጹት÷ በዞኑ በድርቅ ምክንያት 452 ሺህ 851…

9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል 9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የትምህርት ቁሳቁሶች ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች እንዲውሉ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ፣ ሴቶች፣ ሕጻናት እና ወጣቶች ቢሮ፣ በክልሉ ከሚገኙ መንግስታዊና የግል ድርጅቶች…

አርሰናል ከ6 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያ የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ዛሬ ምሽት ያደርጋል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ከ6 ዓመታት ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ከኔዘርላንድሱ ፒኤስ ቪ ኢንድሆቭን ጋር ዛሬ ምሽት ያደርጋል፡፡ አርሰናል ለመጨረሻ ጊዜ በመድረኩ ተሳትፎ ያደረገው በፈረንጆቹ 2017 ሲሆን÷ በዚህም…

በመዲናዋ የመስቀልና የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ከ15 ሺህ በላይ ወጣት አስተባባሪዎች እየተዘጋጁ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራና የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ከ15 ሺህ በላይ ልምድ ያላቸው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የአዲስ አበባ ወጣቶች ማኅበር አስታወቀ፡፡ የማኅበሩ ዋና ጸሐፊ ይሁነኝ መሀመድ በአዲስ አበባ የሚከበሩትን የመስቀል…

በአፍሪካ የድህረ-ምርት ብክነትን በመቀነስ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሰራት እንዳለበት ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የድህረ-ምርት ብክነትን በመቀነስ የምግብ ዋስትና እና ዘላቂ ልማት ማረጋገጥ እንደሚገባ በአፍሪካ ሕብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚና ዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ኮሚሽነር ጆሴፋ ሳኮ ገለጹ። 4ኛው የመላ አፍሪካ የድህረ-ምርት…

አይኤምኤፍ ለሞሮኮ የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ብድር አመቻቸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) በከባድ መሬት መንቀጥቀጥ ለተመታችው ሞሮኮ በረጅም ጊዜ የሚከፈል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ብድር ማመቻቸቱ ተገለጸ፡፡ የአይኤምኤፍ ሥራ አስኪያጅ ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ÷ ተቋሙ ለሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር…

በሶማሊያ ሮብ ድሬ የአልሸባብ ቡድን ተደመሰሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ ሮብ ድሬ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአሸባሪው አልሸባብ ቡድን አባላት ተደመሰሱ፡፡ ቡድኑ 3 ፈንጂ የጫኑ ተሽከርካሪዎች፣ 12 ፈንጂ የታጠቁ ታጣቂዎች እና ከ450 በላይ አሉኝ የሚላቸው አባላቱን…

የቀይ ባህር ተለዋዋጭ የደኅንነት ጉዳዮችና ቀጣናዊ ትብብር ላይ ያተኮረ ጉባኤ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀይ ባህር ተለዋዋጭ የደኅንነት ጉዳዮችና ቀጣናዊ ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ትኩረት ያደረገ ጉባኤ ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩትና የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ትብብር የተዘጋጀው ጉባዔ÷ “የቀይ ባህር የደኅንነት…

125 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ሳምንት 125 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር ነው በአየርና ባቡር ትራንስፖርት ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…

አርሶ አደሩ በግል እና በቡድን ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎች እንዲያገኝ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደሩ በግል እና በቡድን ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎችን እንዲያገኝ የሚያስችሉ የግብርና ሜካናይዜሽን ማዕከላት በሁሉም ክልሎች እየተገነቡ ነው። የኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) ከፋና…