Fana: At a Speed of Life!

የፕሪቶርያው ስምምነት ከምንም በላይ ተግባራዊ ምላሽ ይፈልጋል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶርያው ስምምነት ከምንም በላይ ተግባራዊ ምላሽ ይፈልጋል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ ÷ ከፕሪቶርያው ስምምነት ወዲህ የፌዴራል መንግሥት ለትግራይ ክልል ከ37 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን…

ኳታርና ሳዑዲ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኳታርና ሳዑዲ ዓረቢያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰሩ አስታውቀዋል። የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነጎ (ዶ/ር)÷ የኳታርና የሳዑዲ ዓረቢያ መንግስታት ልዑካንን…

ባለፉት 6 ወራት በሬሚታንስ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ወደ ሀገር ቤት ተላከ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከውጭ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ በሬሚታንስ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ መላኩ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እንድሪስ (ዶ/ር)÷ የዳያስፖራውን የልማት ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ…

በቦንጋ ለሚገነባው የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ ለሚገነባው ለቶንጎላ ልዩ ሞዴል የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ በዛሬው ዕለት ተቀምጧል፡፡ የመሰረት ድንጋዩን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የክልሉ ም/ርዕሰ…

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና እናት ባንክ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና እናት ባንክ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በዋናነት ሴቶችን ያማከለ የሀገር ውስጥ የስራ ዕድል ፈጠራ፣ የፈጠራ ሃሳብ ውድድሮችን መደገፍ እና የፋይናንስ ድጋፍ አቅርቦት ላይ…

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከ270 ሚሊየን ብር በላይ አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከ270 ሚሊየን ብር በላይ ማትረፉን አስታወቀ፡፡ ኢንተርፕራይዙ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ 5 ሚሊየን 534 ሺህ 699 የትራፊክ ፍሰት በማስተናገድ…

በሶስት ዓመታት ውስጥ የህዝብና ቤት ቆጠራ ለማካሄድ በዕቅድ መያዙ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ የህዝብ እና ቤት ቆጠራ ለማድረግ እቅድ መያዙን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚነስቴሩ በቀጣይ ሶስት ዓመታ የሚተገበረዉ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ ልማት ፕሮግራም ይፋ አድርጓል፡፡ በፕሮግራሙ መሰረትም…

አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) የኢትዮጵያ ተወካይ ሳሙኤል ዶ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ጀምሮ በዩኤንዲፒ የተለያየ ድጋፍ እንደተደረገለት…

በአማራ ክልል ከነገ ጀምሮ የወጣቶች የሰላም ኮንፈረንስ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከነገ ጀምሮ በሁሉም አካባቢዎች የወጣቶች የሰላም ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ቢሮ ኃላፊ አቶ ርዚቅ ኢሳ÷በወጣቶች የሰላም ኮንፈረንስ ከቀበሌ፣ ክፍለ ከተማና ወረዳዎች የተውጣጡ ከ 1 ነጥብ 7…

ኢትዮጵያ ከዩኒዶ ጋር የ28 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ጋር የ28 ሚሊየን ዶላር የፕሮጀክት ስምምነት ፊርማ ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የዩኒዶ ኢትዮጵያ ተዋካይ ሚስተር ቻሌብሮ ኦርሊያ…