ለዚህ ስኬት አብራችሁን ለሰራችሁ እና ለደገፋችሁን ሁሉ ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዚህ ስኬት አብራችሁን ለሰራችሁ እና ለደገፋችሁን ሁሉ ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ ሲሉ የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ መሪ ሽልማትን ያሸነፉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ መቀመጫውን በእንግሊዝ ያደረገዉ እና…