Fana: At a Speed of Life!

የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ የቱርክ መርከቦች ሊቢያ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሊቢያ የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች የሚሆን ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ሁለት የቱርክ የባህር ሃይል መርከቦች ሊቢያ ደርሰዋል። መርከቦቹ 360 ድጋፍ ሰጪ ሰዎች እና 122 ተሽከርካሪዎች መያዛቸው ተገልጿል። የቱርክ ብሔራዊ መከላከያ ሚኒስቴር…

ከመስከረም 7 እስከ 11 የትምህርት ሳምንት ሆኖ እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመስከረም 7 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም የትምህርት ሳምንት ሆኖ እንደሚከበር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ የ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የትምህርት ካላንደርን በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል፡፡ ክልሎች…

ኮሚሽኑ በመዲናዋ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን እያስመረጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተወካዮች ልየታ ስራ በመዲናዋ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየተደረገ መሆኑን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አመራሮችና አባላት ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አመራሮችና አባላት ዕውቅና ሰጠ። በመርሐ-ግብሩ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤልን ጨምሮ የፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና የክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች ተገኝተዋል፡፡…

በአማራ ክልል የኮሌራ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኮሌራ መከላከያ ክትባት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል፡፡ የአማራ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት÷ የኮሌራ በሽታ ጎንደር እና ባህር ዳርን ጨምሮ በክልሉ ባሉ 28 ወረዳዎች መከሰቱን አስታውቋል፡፡…

ዓለም አቀፍ ተቋማት የደቡብ ንፍቀ ዓለምን ፍላጎት የሚያስተናግድ እውነተኛ ማሻሻያ ማድረግ አለባቸው -አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ተቋማት የደቡብ ንፍቀ ዓለምን ፍላጎት ማስተናገድ የሚችል እውነተኛ ማሻሻያ ማድረግ እንደሚገባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። የቡድን 77 እና ቻይና የመሪዎችና የመንግስታት ጉባኤ በኩባ ሀቫና…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የመሠረተ ልማት ትስስሮች ልዩ ቴክኒካል ኮሚቴን በሊቀ-መንበርነት እንድትመራ ተመረጠች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አህጉራዊና አካባቢያዊ የመሠረተ ልማት ትስስሮች ልዩ ቴክኒካል ኮሚቴን በሊቀ-መንበርነት እንድትመራ ተመርጣለች፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን በታንዛንያ ባካሄው 4ኛው የልዩ ቴክኒካል ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከኩባ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኩባ ፕሬዚዳንት ሚጉዌል ቤርሙዴዝ ጋር ተወያይተዋል። የቡድን 77 እና ቻይና የመሪዎችና የመንግስታት ጉባዔ በኩባ ሀቫና ከተማ እየተካሄደ ነው። አቶ ደመቀ÷ ከጉባኤው ጎን…

ኪም የሩሲያ ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤልና ኒውክሌር ቦምብ ማበልጸጊያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤሎቿን እና ኒውክሌር የመሸከም ዐቅም ያላቸው ቦንቦቿን ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን አስጎበኘች፡፡ ኪም ጆንግ ኡን ÷ በዛሬው ዕለት ከፓስፊኳ ከተማ ቭላደቮስቶክ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ኔቪቺ…

አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ተሾመ÷ ከአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ ተወካይ ም/ ሃላፊ ዴቪድ ክሪቫኔክ (ዶ/ር)፣ በኢትዮጵያ የተመድ ሰብዓዊ…