Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ምርመራ ለማጠናቀቅ 10 ቀናት ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ምርመራ ለማጠናቀቅ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት 10 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ተጠርጣሪው በታህሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ቦሌ…

የሀዋሳ ሃይቅ የግማሽ ማራቶን ውድድር የካቲት 3 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛው የሀዋሳ ሃይቅ የግማሽ ማራቶን ውድድር የካቲት 3 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ ታላቁ ሩጫ አስታወቀ። ውድድሩ ከዚህ ቀደም ይታወቅበት የነበረውን ስያሜ በመቀየር "የሀዋሳ ሃይቅ ግማሽ ማራቶን" በሚል ይካሄዳል ነው የተባለው።…

በአማራ ክልል ሰላምና ደህንነት በማረጋገጥ ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ አሠራር ለማስፈን መረባረብ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰላምና ደህንነት በማረጋገጥ አስተማማኝና ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ አሠራር ለማስፈን መረባረብ እንደሚገባ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው ገለጹ። አቶ ደሳለኝ የክልሉን ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ…

አሜሪካ በፈረንጆቹ 2023 ከፍተኛ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማስመዝገቧ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለውጭ ያቀረበችው የጦር መሳሪያ ሽያጭ ባለፈው ዓመት በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን÷ በአጠቃላይ 238 ቢሊየን ዶላር መድረሱ ተገልጿል።   ለሽያጩ መጨመርም የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ተጠቅሷል፡፡…

በከተሞች እየጨመረ የመጣውን ህዝብ ሊሸከም የሚችል የቤት አቅርቦት እንዲኖር በትኩረት እንዲሰራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተሞች እየጨመረ የመጣውን የህዝብ ብዛት ሊሸከም የሚችል የቤት አቅርቦት እንዲኖር ለማስቻል የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራ ማሳሰቢያ ተሰጠ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ…

ኢሎን መስክ የመጀመሪያውን አንጎል ውስጥ የሚቀበር ቺፕ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሊየነሩ ኢሎን መስክ የኒውራሊንክ ኩባንያ ከገመድ አልባ ቺፖች መካከል አንዱን ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው አንጎል ውስጥ በተሳካ ሁኔታ መቅበሩን አስታውቋል።   የመጀመሪያ ውጤቶችም ተስፋ ሰጪ እንደሆኑና ታካሚውም በጥሩ ሁኔታ እያገገመ…

የሲዳማ ባህላዊ ፌስቲቫል መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ባህል ለአብሮነትና አንድነት'' በሚል መሪ ሀሳብ የሲዳማ ባህላዊ ፌስቲቫል በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ፌስቲቫሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አስጀምረውታል። ፌስቲቫሉ የሲዳማን የጥንት እውቀቶችና የሚጠቀማቸውን…

ኢዜአ ያስገነባው ዘመናዊ የሚዲያ ኮምፕሌክስ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ያስገነባው ዘመናዊ የሚዲያ ኮምፕሌክስ ተመርቋል፡፡ በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ÷ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

በኢትዮጵያና በጀርመን መካከል እየተተገበሩ ባሉ የልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በጀርመን መካከል ስላለው በትምህርትና ሥልጠና፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ በድህነት ቅነሳ እየተተገበሩ ያሉ ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት መደረጉን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል አስታውቀዋል፡፡   በተጨማሪ…

በሐሰተኛ ሰነድ በማጭበርበር ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ተቀብሎ ተሰውሯል የተባለው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐሰተኛ ሰነድ አጭበርብሮ ከባለሃብት 13 ሚሊየን 888 ሺህ ብር ተቀብሎ ተሰውሯል የተባለው ተጠርጣሪ ቱጁባ ቶልቻ ሰንበታ በቁጥጥር ሥር ዋለ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እንዳስታወቀው÷ ተጠርጣሪው በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02…