Fana: At a Speed of Life!

የሶማሊያ ጦር 30 የአል ሸባብ ታጣቂዎች መደምሰሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጦር ባካሄደው ዘመቻ 30 የአል ሸባብ ታጣቂዎች መደምሰሱን አስታወቀ። ጦሩ በማዕከላዊ ሶማሊያ ባካሄደው ዘመቻ ታጣቂዎችን ጨምሮ ተሽከርካሪዎችን አውድሜያለሁ ማለቱን ሺንዋ ዘግቧል። ጦሩ በማሃደይ እና መካከለኛው…

በጅቡቲ በእሳት አደጋ ምክንያት ንብረታቸው ከተቃጠለባቸውን ዜጎች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጅቡቲ ፒካዱዝ (PK12) ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በእሳት አደጋ ምክንያት ንብረታቸው ከተቃጠለባቸው ዜጎች ጋር ተወያዩ። አምባሳደር ብርሃኑ በእሳት አደጋ ምክንያት ንብረታቸው ከተቃጠለባቸው…

በባሮ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ የባሮ ወንዝ ሞልቶ በ 01፣ 02፣ 04 እና 05 ቀበሌዎች ባስከተለው ጉዳት በርካታ ነዋሪዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸው ተገለጸ፡፡ ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁኔታ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸውና የውሃ ሙላቱ ሌሊት በመከሰቱ ምክንያት…

የ2016 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል መስከረም 26 እና 27 ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 26 ቀን በሆረ ፊንፊኔ እና መስከረም 27 በሆረ ሀርሰዲ እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ የኦሮሞ አባገዳዎች ኅብረት ጸሐፊና የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ በሰጡት መግለጫ÷ ኢሬቻ የምሥጋና፣ የአንድነትና…

ሙስናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋማትን አሰራር ግልፅና ተጠያቂነት ያለበት በማድረግ ሙስናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት የፌዴራል የሥነ- ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) በአንዳንድ…

የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በዩኔስኮ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን የሚገኘው የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዘገበ፡፡ የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በዩኔስኮ የተመዘገበው በሪያድ እየተካሄደ በሚገኘው 45ኛው የዓለም ቅርስ…

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ የጋራ አጀንዳችን ነው – ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ፣ የልማትና የሰላም ግንባታ ጉዳይ የጋራ ሀገራዊ አጀንዳችን ሆኖ ይቀጥላል ሲል የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ደስታ ዲንቃ እንዳሉት÷ የፖለቲካ አስተሳሰብ ልዩነቶች…

አምባሳደር ምስጋኑ ከካናዳ የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞችና የዜግነት ምክትል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከካናዳ የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞች እና የዜግነት ምክትል ሚኒስትር ስኮት ሀሪስ ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸውም በሁለቱም ሀገራት የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞች እና የዜግነት አገልግሎት ተቋማት መካከል…

ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል  ድል ሲቀናቸው ማንቼስተር ዩናይትድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከሜዳቸው ውጪ የተጫወቱት ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል ድል ሲቀናቸው በሜዳው የተጫወተው ማንቼስተር ዩናይትድ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ሊቨርፑል ወልቨርሃምፕተን ወንደረርስንን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት ሲረታ÷ማንቼስተር ሲቲ…