Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ ፕሮፌሽናል የቦክስ ውድድር ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ዓለም አቀፍ የቦክስ ማኅበር ከዓለም አቀፍ አሊያንስ ቦክስ ማኅበር እና ከሶሎ ኢንተርናሽናል ስፖርት ኃላ/የተ/የግል ማኅበር ጋር በመተባበር ፕሮፌሽናል የቦክስ ውድድር ሊያካሂድ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የአፍሪካ-ካናዳ ዓለም አቀፍ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የምስራቅ አፍሪካ የአርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የምስራቅ አፍሪካ የአርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎብኝተዋል፡፡ ፕሬዘዳንቷ ከጥር 17 እስከ ጥር 23 ቀን 2016 ዓ.ም የሚቆየውን የምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተዘዋውረው…

በኦሮሚያ ክልል ሲካሄድ የነበረው የመንግስትና የፓርቲ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የፓርቲ የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ሩብ አመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ "ላለፉት አራት ቀናት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለስደተኞች እያደረገ ያለውን እንክብካቤ ተመድ አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሱዳን ተፈናቅለው በአሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ስደተኞ እያደረገ ያለውን እንክብካቤ በመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ አድንቀዋል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ለዐቃቤ ሕግ ሰጠ። ተጠርጣሪው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኛ እና የፍርድ ቤቱ የኢንስፔክሽን ኃላፊ…

ከዓድዋ ድል ጋር የተያያዙ ቅርሶች ለመዲናዋ አሥተዳደር ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተወካዮች ከዓድዋ ድል ጋር የተያያዙ ቅርሶችን ለአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አበርክተዋል፡፡ ከዓድዋ ድል ጋር የተያያዙ ቅርሶች በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንዲቀመጡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋትና የሥራ አጥነትን ለመቀነስ በቅንጅት መሥራት እንደሚጠበቅ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስገነዘበ፡፡   የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋትና የሥራ አጥነትን ለመቀነስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኔ ጋር በሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ተያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ…

በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ምርመራ ለማጠናቀቅ 10 ቀናት ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ምርመራ ለማጠናቀቅ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት 10 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ተጠርጣሪው በታህሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ቦሌ…

የሀዋሳ ሃይቅ የግማሽ ማራቶን ውድድር የካቲት 3 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛው የሀዋሳ ሃይቅ የግማሽ ማራቶን ውድድር የካቲት 3 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ ታላቁ ሩጫ አስታወቀ። ውድድሩ ከዚህ ቀደም ይታወቅበት የነበረውን ስያሜ በመቀየር "የሀዋሳ ሃይቅ ግማሽ ማራቶን" በሚል ይካሄዳል ነው የተባለው።…