Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በዚሁ መሠረትም አርሰናል ከባየርን ሙኒክ ጋር የሚገናኙ ይሆናል፡፡ እንዲሁም አትሌቲኮ ማድሪድ ከቦርሲያ ዶርትመንድ፤ ሪያል ማድሪድ ደግሞ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ተድልድለዋል፡፡…

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተክርስቲያን ካውንሲል መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንትና የካውንሲሉ ሥራ አስፈፃሚ አባል ቄስ ዮናስ ይገዙ…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለከፍተኛ ዓላማ" በሚል መሪ ሃሳብ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ፎረም በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ በፎረሙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን ፥ የትምህርት ተግዳሮቶች ናቸው የተባሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የተለያዩ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የዛሬው ውይይት ከትግራይ ክልል ተጉዘው ከመጡ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር…

ጎረቤት ሀገራት ለሚጠይቁት የኤሌክትሪክ ሃይል ምላሽ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎረቤት ሀገራት ለሚጠይቁት ተጨማሪ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ምላሽ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ ያላትን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅማ…

በ500 ሚሊየን ዶላር ወጪ ያልተማከለ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዓለም ባንክ በተገኘ 500 ሚሊየን ዶላር ያልተማከለ የኤሌክትሪክ ኃይልና መብራት አቅርቦት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ዓለም ባንክ እና ውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለስድስት ዓመታት…

በሁዋዌ የአይሲቲ አህጉራዊ ውድድር ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች 3ኛ ደረጃን ያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተኒዚያ በተካሄደው የሁዋዌ የአይሲቲ ክፍለ አህጉራዊ ፍጻሜ ውድድር ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል። በ”ኮምፒውቲንግ ትራክ” በተደረገው ውድድር ከኢትዮጵያ፣ ማሊ፣ ካሜሩን፣ ሴኔጋል፣ አልጄሪያ፣ ቱኒዚያ፣ ሊቢያ፣ ግብፅ እና…

በሩሲያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከሶስት ተፎካካሪዎቻቸው ጋር የተፋጠጡበት የፈረንጆቹ 2024 የሩሲያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ለቀጣይ ስድስት የስራ ዓመታት ሩሲያን ለማስተዳደር በሚደረገው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አራት እጩዎች እየተፎካከሩ…

የጤና መረጃ ሥርዓትን በማዘመን የጤና አደጋ ስጋት ትንተና እና ምላሽ ላይ ማዋል ይገባል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም÷ በኢንስቲትዩቱ ስር የሚገኙ የተለያዩ ላቦራቶሪዎችን አሁናዊ የሥራ ሂደት፣ በምን ሁኔታ እንደሚገኙና የሥራ አፈጻጸማቸውን…

የዜጎች የፍትህ ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎች የፍትህ ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ እየተሰራ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የህገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የሚመራበት የአሰራር ሥነ ስርዓት ደንብ ረቂቅ ሰነድ ላይ ውይይት እየተካሄ ነው። በውይይቱ…