በመዲናዋ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ግንባታ ለማከናወን ከሲጂሲኦሲ የግንባታ ተቋራጭ ጋር ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዓለም ባንክ በተገኘ የ145 ሚሊየን ዶላር በአዲስ አበባ ከተማ የምስራቅ ተፋሰስ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ግንባታ ለማከናወን ከሲጂሲኦሲ የግንባታ ተቋራጭ ጋር ስምምነት ተፈረመ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር…