Fana: At a Speed of Life!

ፖላንድ ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሠጠች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖላንድ ለተጨማሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል መሥጠቷን አስታወቀች፡፡ በቅርቡ ለከፍተኛ ትምህርት ዕድል ወደ ፖላንድ የሚያቀኑት ተማሪዎች ወጪ በፖላንድ መንግሥት እንደሚሸፈን በኢትዮጵያ የፖላንድ ኤምባሲ መረጃ…

አየርላንድ ለኢትዮጵያ የ9 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል የ9 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ ኢትዮጵያ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማሥተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) በኩል የሚሰራጭ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ…

ከ3 ዓመታት በፊት የተተከሉት  የቡና ዛፎች የአረንጓዴ ዐሻራን ፍሬ እያፈሩ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሶስት ዓመታት በፊት የተተከሉት የቡና ዛፎች የአረንጓዴ ዐሻራን ፍሬ እያፈሩ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አደም ፋራህ እንደተናገሩት፥…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የአየር ንብረት ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተመድ የአየር ንብረት ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ኢንገር አንደርሰን ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በኩባ ከሚካሄደው የቡድን 77 አባል ሀገራት ጉባኤ ጎን ለጎን የተካሄደ…

አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ከካናዳ አለም አቀፍ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ከካናዳ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ቼሪል አርባን ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ምሥጋኑ ከቼሪል አርባን ጋር በኢትዮጵያ እና በካናዳ መካከል ያለውን ጠንካራ…

በሞሮኮና ሊቢያ በአደጋ ህይወታቸው ያለፉትን ለመዘከር ተጫዋቾች ጥቁር ባጅ ያደርጋሉ – ፕሪሚየር ሊጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሮኮ የመሬት መንቀጥቀጥና በሊቢያ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ያጡትን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለመዘከር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁሉም ተጨዋቾች ጥቁር ባጅ በክንዳቸው ላይ እንዲያደርጉ መወሰኑን ሊጉ አስታውቋል፡፡ የእንግሊዝ ፕረሚየር ሊግ…

ኒጀር ከቀድሞው ሥርዓት ጋር ግንኙነት አላቸው ያለቻቸውን 1 ሺህ ዲፕሎማቶች ፓስፖርት ሠረዘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የኒጀር ወታደራዊ መንግሥት ከቀድሞው ሥርዓት ጋር ግንኙነት አላቸው ያላቸውን 1 ሺህ ያኅል ዲፕሎማቶች ፓስፖርት መሠረዙ ተገለጸ፡፡ አዲሱ ወታደራዊ የኒጀር መንግሥት ያገዳቸው ዲፕሎማሲያዊ ፓስርቶች እና ሠነዶች በቀድሞው መንግሥት አሥተዳደር…

ኮሚሽኑ በአዲስ አበባና በጋምቤላ በአጀንዳ ልየታ መድረኮች የሚሳተፉ ተወካዮችን መለየት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በጋምቤላ ክልል በሚካሄዱ የአጀንዳ ልየታ መድረኮች የሚሳተፉ ተወካዮችን መለየት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)÷ በአዲስ አበባ ተሳታፊዎችን…

የማምረቻ ሼዶች የተረከቡ ባለሐብቶች ወደ ሥራ እየገቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማምረቻ ሼዶችን እና የለሙ መሬቶችን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈራርመው የተረከቡ አምራች ኩባንያዎችና ባለሐብቶች ወደ ሥራ እየገቡ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የግንባታ ፣ የቅድመ ኦፕሬሽን እና የማሽን ገጠማ ሥራዎቻቸውን…