Fana: At a Speed of Life!

የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 20 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ከመስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ይከናወናል፡፡ መርሐ ግብሩ ሲጀመር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡ የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል የ2016 የመማር ማስተማር ስራን ለማስጀመር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2016 የመማር ማስተማር ስራን ማስጀመር አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ ኤፍሬም ተሰማ÷ በ2016 የትምህርት ዘመን ከ11 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ…

15ኛው የፌደራል፣የክልልና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው የፌደራል፣ የክልልና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በዛሬው ዕለት ተካሄደ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የጉባኤው ዓላማ ከ10 ዓመት…

የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳ 2030ን እና 17ቱን ዘላቂ የልማት ግቦች አጀንዳ አድርጎ ይመክራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)78ኛው የተመድ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባዔ የፊታችን ሰኞ አሜሪካ ኒውዮርክ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤት ይጀመራል፡፡ በመጀመሪያው ግንኙነታቸው የዓለማችን መሪዎች እና መንግሥታት አጀንዳ 2030ን እና 17ቱን ዘላቂ የልማት ግቦች አፈጻጸም ይገመግማሉ…

በአማራ ክልል ከነገ ጀምሮ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከነገ ጀምሮ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ በሰጡት መግለጫ÷ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ በክልሉ በቋራ ወረዳ ሐምሌ 7 ቀን…

በታላቁ ህዳሴ ግድብ ሃይል የሚያመነጩ ተርባይኖችን ቁጥር 7 ለማድረስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሃይል የሚያመነጩ ተርባይኖችን ቁጥር 7 ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር የፊታችን ጥቅምት 17 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2016 የውድድር ዘመን የፊታችን ጥቅምት 17 ቀን እንደሚጀመር ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ ፌደሬሽኑ የ2016 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚጀምርበትን ቀን እና ሌሎች ተያያዥ መረጃዎችን…

የሚሳኤል ክፍሎችን በድብቅ ለአሜሪካ የላከው ሩሲያዊ የ12 ዓመት ከ6 ወር እስራት ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የደህንነት ሰዎች ትዕዛዝ የሩሲያ ሚሳዔል ክፍሎችን በድብቅ ወደ አሜሪካ የላከው ግለሰብ በ12 ዓመት ከ6 ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የሩሲያ ፍርድ ቤት አስታውቋል፡፡ የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አግልግሎት እንዳስታወቀው÷ ሰርጌይ ካባኖቭ…

ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሊቢያን ለመርዳት እንዲረባረብ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ 250 ሺህ ያህል ሊቢያውያን በአስቸኳይ የእንድረስላቸው ጥሪ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አቀረበ፡፡ በትናንትናው ዕለት የተመድ የዕርዳታ ማስተባበሪያ ጽኅፈት ቤት (ኦቻ) በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ…

የኢትዮ-ኳታር የፓርላማ ዲፕሎማሲ ወዳጅነት ቡድን ከኳታር አምባሳደር ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ኳታር የፓርላማ ዲፕሎማሲ ወዳጅነት ቡድን በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሀማድ ሞሀመድን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀብሎ በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ተወያይቷል። የውይይቱ ዓላማ የወዳጅነት ቡድኑ አባላት ከአምባሳደሩ ጋር…