ፋና በተለያዩ ይዘቶች ያለው ተደራሽነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ እገዛ ያደርጋል – ወርቁ ጋቸና (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተለያዩ ይዘቶች ያለው ተደራሽነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ድጋፍ እንደሚያደርግ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ኢ/ር) ገለጹ፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያስገነባውን አዲስ…