ዓለምአቀፋዊ ዜና ኪም የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝን ለመታገል ከሩሲያ ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ Mikias Ayele Sep 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በዓለም ላይ የሚስተዋለውን የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ (ኢምፔሪያሊዝም) ለመታገል ከሩሲያ ጎን እንደሚቆሙ ተናገሩ፡፡ ኪም ጆንግ ኡን ቮስቶቺኒ ኮስሞደድሮም በተሰኘው የሩሲያ የጠፈር ምርምር ማዕከል ከሩሲያው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሀገራት በሊቢያ በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ እየላኩ ነው Melaku Gedif Sep 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት በሊቢያ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ መላክ ጀምረዋል፡፡ በሊቢያ ምስራቃዊ ግዛት ደርና ከተማ ሰሞኑን በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን ከ5 ሺህ 300 በላይ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው…
የዜና ቪዲዮዎች የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት የአዲስ ዓመት ልዩ ዝግጅት Amare Asrat Sep 12, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=VLDk7VqGSEI
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር ተከናወነ Shambel Mihret Sep 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደሴ፣ ጎንደር፣ ባሕር ዳርና ወልዲያ ከተሞች የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡ በባህር ዳር እና በወልዲያ ከተሞች አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሐ-ግብር…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል አመራሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች ማዕድ አጋሩ Meseret Awoke Sep 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የጋምቤላ ክልል አመራሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች እና አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ የማዕድ ማጋራቱ በጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ቴንኩዌይ ጆክ እና በክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ባንቻየሁ ድንገታ የተመራ የክልሉ አመራሮች ቡድን የዘመን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ የማገቻ ካምፕ እንደሌለው ገለጸ Shambel Mihret Sep 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ የማገቻ ካምፕ እንደሌለው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ እስካሁን ያዘጋጃቸው የማቆያ ቦታዎች አምስት ብቻ መሆናቸውን ገልጿል። እነርሱም…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን አከበሩ Mikias Ayele Sep 12, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን በየሀገራቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና በቆንስላ ጽህፈት ቤቶች አከበሩ። የ2016 አዲስ ዓመት (ዘመን መለወጫ) በዓል ከተከበሩባቸው ካሉ ሀገራት መካከል…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ለሚገኙ የፖሊስ አመራርና አባላት የበዓል ስጦታ ተበረከተ Mikias Ayele Sep 12, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምና ደኅንነት ለማስፈን በጀግንነት ሲፋለሙ ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ለሚገኙ የፖሊስ አመራርና አባላት የበዓል ስጦታ ተበረከተላቸው፡፡ ስጦታው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ እና የክልል ፖሊስ አባላት ለሰንደቅ ዓላማና ለሀገር ሉዓላዊነት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኪም ጆን ኡን ለጉብኝት ሩሲያ ገቡ Mikias Ayele Sep 12, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለጉብኝት ሩሲያ ገቡ። ኪም ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ጋር ለመነጋገር በባቡር ሩሲያ መግባታቸው ታውቋል። በቆይታቸውም ከፑቲን ጋር በመሳሪያ ሽያጭ ጉዳይ ላይ ይነጋገራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Mikias Ayele Sep 12, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ለ2016 አዲስ ዓመት ለመላ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ። የኢትዮጵያውያንን አዲስ ዓመት በማስመልከት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ…