Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ለሁላችንም የምትመች የጋራ ቤታችን ሆና እንድትገነባ በጋራ መሥራት ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ለሁላችንም የምትመች የጋራ ቤታችን ሆና እንድትገነባ በጋራ መሥራት ይኖርብናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር "ኅብር አዲስ" በሚል መሪ ሃሳብ የጳጉሜን ቀናት…

“የአማራ ክልል ሕዝብ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች መፍትሄ እንዲያገኙ በቁርጠኝነት እንሠራለን”- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሕዝብ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች መፍትሄ እንዲያገኙ በቁርጠኝነት እንሠራለን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ "አዲስ ዓመት በአዲስ መንፈስ" በሚል ሀሳብ የአዲስ ዓመት በዓል አቀባበል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።…

አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡: በመልዕክታቸውም÷ኢትዮጵያ በ2015 ዓ.ሞ ያጋጠሟትን የውስጥና የውጭ ፈተናዎች ተቋቁማ በማህበራዊ ኢኮኖሚ ልማት…

በአዲሱ ዓመት ጥላቻን በማስወገድ ፍቅርና አብሮነት እንዲሰፍን መስራት ይገባል- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም÷ ዓመቱ የሰላም፣ የፍቅር፣ የእርቅና የይቅርታ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። አዲሱ ዓመት አዲስ እይታና…

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የጋራ ምክር ቤቱ የ2016 አዲስ ዓመት የሠላምና የደስታ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገልጿል፡፡ በአዲሱ ዓመት በፖለቲካ ፓርቲዎች…

በአዲሱ ዓመት በተለያዩ መስኮች የተመዘገቡ ድሎች እንዲቀጥሉና ህፀጾች እንዲታረሙ በከፍተኛ ትጋት ይሰራል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በተለያዩ መስኮች የተመዘገቡ ድሎች እንዲቀጥሉና የታዩ ህፀጾች እንዲታረሙ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ፋራህ የ2016 አዲስ ዓመትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ…

አብሮነት የድል መሰረት ነው – አትሌቶች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አብሮነት በሁሉም የስራ መስክ የድል መሰረት ነው ሲሉ በ19ኛው የቡዳፔስት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሳታፊ አትሌቶች ተናገሩ። ዛሬ የአብሮነት ቀን "በሕብር የተሰራች ሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ በመላ ሀገሪቱ ተከብሯል፡፡ የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል…

አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ከሆኑት ማይክ ሀመር ጋር በጽኅፈት ቤታቸው መምከራቸው ተገለጸ። በውይይታቸውም የኢትዮጵያና የአሜሪካ የሁለትዮሽ ጉዳዮች እንዲሁም ቀጣናዊ፣ አኅጉራዊ እና…

ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ለአንድ ወገን ባደሉ ስምምነቶች ከልማት አትታቀብም -አምባሳደር መለስ ዓለም

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴ ግድብ የቀጣናው እና የተፋሰሱን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋገጥ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለጹ፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም ÷ግድቡ ኢትዮጵያውያን ብዙ ሆነው እንደ አንድ በአንጡራ…

ርዕሳነ መስተዳድሮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡: የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ÷ መጪው ዓመት ፀረ-ህብረብሔራዊ አንድነት ኃይሎች…