አዲስ አበባ ለሁላችንም የምትመች የጋራ ቤታችን ሆና እንድትገነባ በጋራ መሥራት ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ለሁላችንም የምትመች የጋራ ቤታችን ሆና እንድትገነባ በጋራ መሥራት ይኖርብናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር "ኅብር አዲስ" በሚል መሪ ሃሳብ የጳጉሜን ቀናት…