Fana: At a Speed of Life!

ኢንስቲትዩቱ በአፋር ክልል የተሰጠውን ምርጥ ዘር የማቅረብ ሃላፊነት እየተወጣ ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር አርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር የምርምር ኢንስቲትዩት ምርጥ ዘር በማቅረብ ረገድ የተሰጠውን ሃላፊነት እየተወጣ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ የአፋር አርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር…

ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የተበጀተለትን የቄጦ የወንዝ መቀልበሻና መስኖ ልማት ግንባታ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የተበጀተለትን የቄጦ የወንዝ መቀልበሻና መስኖ ልማት ግንባታ በሚቀጥለው ዓመት ሕዳር ወር ላይ ለማጠናቀቅ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ባለቤትነት በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን በሰዲ…

ለጋዛ 200 ቶን የእርዳታ ምግብ የጫነች መርከብ በቆጵሮስ ለመቆየት መገደዷ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ሳይደረስ የረመዳን ፆም በመጀመሩ ለጋዛ 200 ቶን የእርዳታ ምግብ የጫነች መርከብ በቆጵሮስ ለመቆየት መገደዷ ተገልጿል፡፡   የቆጵሮስ መንግስት ቃል አቀባይ ኮንስታንቲኖስ ሌቲምቢዮቲስ ለደህንነት ሲባል…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሠራተኞች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ርክክብ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በክልል መዋቅር ለሚገኙ የመንግስት ሠራተኞችና አመራሮች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ መሬት ርክክብ በይፋ ተጀምሯል። የዕድሉ ተጠቃሚዎች ከክልሉ እንደገና መደራጀት ጋር በተያያዘ መኖሪያ አካባቢያቸውን ቀይረው በአዲሱ ክልል ማዕከል…

የጋምቤላና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች በሰላም ግንባታ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች በሰላም ግንባታ ዙሪያ ዛሬ በዲማ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ የጋምቤላ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ኡቴንግ ኡቻን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ም/ኃላፊ…

ለውጭ ገበያ ከቀረበ የእንስሳት ክትባት 665 ሺህ ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ባለፉት ሰባት ወራት ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለገበያ ካቀረበው የእንስሳት ክትባት 665 ሺህ ዶላር ገቢ ማግኘቱን ገለፀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ታከለ አባይነህ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤…

ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ የሚገኘውን የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካን እየጎበኙ ነው፡፡ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የማዕድን…

አምባሳደር ስለሺ በቀለ(ዶ/ር ኢ/ር) ከተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር) ከተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደሩ ከካሊፎርኒያ የምክር ቤት ተወካይ ቴድ ሊዩን ጋር የተወያዩ ሲሆን ÷ በተለያዩ ጉዳዮች ላይም ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…

ያሳለፍናቸው የፈተና ጊዜያት ቀጣይ ምግባራችንና ተግባራችንን መቅረጽ አለባቸው – ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያሳለፍናቸው የፈተና ጊዜያት ቀጣይ ምግባራችን እና ተግባራችንን መቅረጽ አለባቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የተሳተፉበት እና በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚመክር…

አሜሪካ ከ3 የፓስፊክ ሀገራት ጋር በጸጥታና ደህንነት ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማማች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የቻይናን ተጽዕኖ ለመቋቋም በማለም ከሶስት የፓስፊክ ሀገራት ጋር ከጸጥታና ደህንነት ጋር በተያያዘ በጋራ ለመስራት ስምምነት ማድረጓ ተነግሯል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ከፓላው፣ ከማርሻል ደሴቶች እና…