የገና በዓልን በላሊበላ ከተማ ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን በላሊበላ ከተማ በድምቀት እንዲከበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የላሊበላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የከተማዋ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ወንድምነው ወዳጄ እንደገለፁት÷ የውጭና የሀገር ውስጥ ጎብኝዎች መዳረሻ በሆነችው…