Fana: At a Speed of Life!

በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ በሻንጋይ ከተማ የስራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ የቻይና የንግድ ማዕከል በሆነችው በሻንጋይ ከተማ የስራ ጉብኝት እና ውይይት አድርጓል:: በጉብኝቱ ከከንቲባ አዳነች በተጨማሪ ም/ከንቲባ ጃንጥራር አባይና ሌሎች…

ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ዜጎች በመስጠትና ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ የሙስና ወንጀል ለተከሰሱ 38 ሰዎች የክስ ዝርዝር ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሰነድ አልባ ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክና በተያያዥ የሙስና ወንጀል ለተከሰሱ 38 ተከሳሾች የክስ ዝርዝር እንዲደርስ ተደረገ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዘርፍ ዐቃቤ ሕግ ባለፈው ረቡዕ…

የዩሮፓ ሊግ የጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩሮፓ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ድልድል ይፋ ሆኗል። በጥሎ ማለፉ የጣሊያኑ ሮማ ከሆላንዱ ፊይኖርድ እንዲሁም ሌላኛው የጣሊያን ክለብ ኤሲሚላን ከፈረንሳዩ ሬንስ ጋር ተገናኝተዋል። የፈረንሳዩ ሌንስ ከጀርመኑ ፍሬይቡርግ የስዊዘርላንዱ ያንግ…

የሰላም ጀግኖች ሆነን ሕዝባችንን እንክሳለን – የተሃድሶ ሠልጣኞች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሸዋ ኮማንድ ፖስት ለ10 ቀናት ለ3ኛ ዙር የተሃድሶ ሥልጠና ሲከታተሉ የቆዩ 161 ስልጠናቸውን አጠናቀዋል። የተሃደሶ ሥልጠናውን የተከታተሉት በሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳደር፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አሥተዳደር እና የደብረ…

በአማራ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የአስቸኳይ የምግብ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ። ድጋፉን ያደረጉት የበላይነህ ክንዴ ፋውንዴሽን እና ወረታ ኢንተርናሽናል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት ናቸው። የቢ ኬ ጂ ፋውንዴሽን የ7…

ኢትዮጵያ ተጨማሪ ቅርሶችን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ዝግጅት ላይ መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጰያ ተጨማሪ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶችን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሠነድ ዝግጅቶችን እያጠናቀቀች መሆኑን የኢትዮጰያ የቅርስ ጥናት ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል። በጉዳዩ ላይ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕ/ር) ለብዙኃን…

በአፍሪካ የአደጋ ስጋት መከላከል አቅም ግንባታ ቡድን ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ቁርጠኛ ነኝ አለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የአደጋ ስጋት መከላከል አቅም ግንባታ ቡድን ለአደጋዎች ምላሽ በመስጠት በኩል ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአፍሪካ የአደጋ ስጋት መከላከል አቅም…

ም/ቤቱ ነገ በሚያካሄደው መደበኛ ስብሰባ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችን ያጸድቃል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ነገ በሚያካሄደው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችን መርምሮ ያጸድቃል፡፡ ምክር ቤቱ በ9ኛ መደበኛ ስብሰባው በቅድሚያ የ8ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባዔን…

በጥሎ ማለፉ ናፖሊ ከባርሴሎና  እንዲሁም ላዚዮ ከባየርን ሙኒክ ተገናኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆኗል። በድልድሉ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በጠንካራ አቋሙ የዘለቀው አርሰናል ከፖርቹጋሉ ፖርቶ ጋር ተገናኝቷል። በአንጻራዊነት ጠንካራ በሚመስለው ድልድል የጣሊያኑ ናፖሊ ከስፔኑ ባርሴሎና …

ኮርፖሬሽኑ በምዕራብ ኦሞ ዞን በ5 ሺህ ሄክታር ላይ ሰብል ሊያለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በ5 ሺህ ሄ/ር መሬት ላይ የምርጥ ዘርና ወደ ውጭ ሀገራት የሚላክ ሠብል ማምረት ሊጀምር እንደሆነ ተገለጸ። ኮርፖሬሽኑ የሰብል ልማቱን ለመጀመር…