Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) ከቮልስዋገን ኩባንያ የአፍሪካ ከፍተኛ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) እና ምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳ ከጀርመኑ ቮልስዋገን የመኪና አምራች ኩባንያ የአፍሪካ ከፍተኛ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በተጨማሪም በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር…

አስፈፃሚ ተቋማቱ ሥራቸውን በተፋጠነ ሁኔታ እንዲያከናውኑ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዲጂታል ፋውንዴሽን ፕሮጀክት አስፈፃሚ ተቋማት ሕዝቡ ከፕሮጀክቶች ማግኘት ያለበትን ጥቅም እንዲያገኝ ሥራቸውን በተፋጠነ መልኩ እንዲሠሩ ተጠየቁ፡፡ የአስፈፃሚ ተቋማቱን የ2015 ዕቅድ አፈፃፀም፣ የሁለት ዓመት ጉዞ እና የ2016 ትግበራ…

በአማራ ክልል እስካሁን 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ የዩሪያ ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ተሰራጭቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የዩሪያ ማዳበሪያን ለአርሶ አደሩ በፍትሃዊነት የማሰራጨት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አጀበ ስንሻው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በክልሉ የሚገኙ አርሶ አደሮች…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 2ኛ የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባኤው በሁለት ቀናት ቆይታው የ2015 በጀት የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች፣ የኦዲት፣ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ ቤትና የም/ቤቱን እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት…

የሱልጣን አሊሚራህ ሐንፍሬ ቤተ መንግስትን ማደስ የአፋርን ታሪክ ማደስ ነው – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱልጣን አሊሚራህ ሐንፍሬ ቤተ-መንግስትን ማደስ የአፋርን ታሪክ እንደገና ማደስ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ገለጹ። የመደመር ትውልድ መጽሐፍን የማስተዋወቅ፣ የሽያጭ እና የማስመረቅ መርሐ-ግብር በሰመራ ከተማ…

በኦሮሚያ ክልል በ5 ቢሊየን ብር ወጪ 1 ሺህ 395 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ስራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2015 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ 1 ሺህ 395 ኪሎ ሜትር አዲስ የመንገድ ግንባታ ስራ መከናወኑን የክልሉ መንገዶችና ሎጂስቲክስ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድ ዝግጅት እና ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አሸናፊ…

ባለፉት 7 ወራት 102 የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፈረንጆቹ ጥር ወር 2023 ጀምሮ 102 የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ዓይን ባንክ አስታወቀ፡፡ የባንኩ ሜዲካል ዳይሬክተር እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓይን ትምህርት ክፍል መምህርት ዶ/ር መነን አያሌው÷ ባለፈው የፈረንጆቹ…

በደቡብ ክልል ከ573 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በሕገ- ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ- ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 573 ነጥብ 5 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መያዙ ተገለጸ። በፍርድ ቤት ውሳኔ የተሰጠበት የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ለአርሶ አደሩ እንዲሰራጭ እየተደረገ መሆኑም ተጠቁሟል።…

የግብርና ኢኮኖሚያችንን ማሳደግ የሚያስችሉ አዳዲስ ኢኒሼቲቮችን ቀርፀን ወደ ስራ ገብተናል-ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ኢኮኖሚያችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ የተለያዩ አዳዲስ ኢኒሼቲቮችን ቀርፀን ወደ ስራ ገብተናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር…