Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ ባለሃብቶች በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ እንዲሳተፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሳተፉ ተጠየቀ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በሩሲያ የማዕድን ሃብት ኤጀንሲ ኃላፊ ኢቭጌኒ ፔትሮቭ ከተመራው ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱም ለሩሲያ…

4ኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የሶስትዮሽ ድርድር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል-ሲሲ በሐምሌ…

በሐመር ወረዳ የስኳር ፋብሪካ ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ስኳር ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማኅበር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሐመር ወረዳ ካራ ቆርጮ ቀበሌ የስኳር ፋብሪካ ለመገንባት የሚያስችለውን የመሠረት ድንጋይ አስቀምጧል፡፡ የመሰረት ድንጋዩን ያስቀመጡት የክልሉ ርዕሰ…

ቻይና ጥልቅ የባህር ውስጥ ቁፋሮ የምታካሂድ መርከብ ሙከራ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የሰራቻት ጥልቅ የባህር ውስጥ ቁፋሮ የምታካሂድ መርከብ የውሀ ላይ ሙከራ ልታደርግ መሆኑ ተመላከት። ቻይና ከባህር በታች ያለውን ዘይትና ጋዝ ለመፈለግ የምታደርገውን ጥረት ለማሳደግ ቁልፍ እርምጃ በመውሰድ…

ክልሎቹ በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ እና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስተዳደርና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች በአዋሳኝ አካባቢዎች የሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በቡታጅራ ከተማ እየመከሩ ነው። የውይይቱ አላማ ክልሎቹ በሰላምና ጸጥታ ጉዳይ…

ቦርዱ  ለትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ እና ለየዎላይታ ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ ፓርቲ እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ  እና ለየዎላይታ ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ ፓርቲ እውቅና መስጠቱን አስታውቋል፡፡ ቦርዱ በአዋጁ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ ሕጋዊ የክልል ፖለቲካ ፓርቲነት…

ፊፋ 32 ክለቦች የሚሳተፉበት የዓለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) 32 ቡድኖች የሚሳተፉበት የዓለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር ማዘጋጀቱን ይፋ አድርጓል፡፡ በቻምፒዮንስ ሊጉ በተለያዩ ዙሮች ተሳትፎ ያደረጉ ክለቦችን የሚያካትተው ይህ ውድድር በፈረንጆቹ 2025 ከሰኔ 15 እስከ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዱራሜ ከተማ እየተካሔደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ…

የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን የግብርናና ሌሎች ሥራዎችን የሚያሳይ የፎቶ ዐውደ-ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን የሚያመርታቸው የግብርና ልማት ውጤቶች፣ ወታደራዊ መለዮ ልብስ፣ የማዕረግ ምልክቶች ማምረቻና ሌሎች ተግባራትን የሚያሳይ የፎቶ ዐውደ-ርዕይ ተከፍቷል፡፡ ዐውደ-ርዕዩን የከፈቱት÷ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ…

የአውሮፓ ሀገራት ዲፕሎማቶች በጋዛ ጦርነት እንዲያበቃ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን፣ ፈረንሳይ እና የብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እስራዔል በጋዛ የምትወስደውን እርምጃ እንድታቆም ጠየቁ፡፡ ሚኒስትሮቹ እስራዔል በጋዛ የምትወስደውን ወታደራዊ እርምጃ እንድታቆም በጋራ በሰጡት መግለጫ ጠይቀዋል። የፈረንሳይ የውጭ…