Fana: At a Speed of Life!

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ማዚ ሜሌሳ በአሜሪካ ለማሟያ ምርጫ ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት አብዛኛውን መቀመጫ የያዘው የሪፐብሊካን ፓርቲ ኢትዮ -እስራዔላዊቷን ማዚ ሜሌሳ ፒሊፕ ለማሟያ ምርጫ ማቅረቡ ተገለጸ፡፡ ፓርቲው በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ በመልካም ሥማቸው የሚጠሩትን የሕግ አዋቂ ማዚ ሜሌሳ ፒሊፕ ለማሟያ…

መከላከያ በትውልድ ቅብብሎሽ የመጣ ተቋም ነው – ጀኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሺህዎች ሞተው ሺህዎች ቆስለው በትውልድ ቅብብሎሽ የመጣ ተቋም ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ አስገነዘቡ፡፡ የዓየር ኃይል 88ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አካል የሆነ የፓናል ውይይት ቢሾፍቱ…

886 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ሆኖ የቀረበው የአሜሪካ ወታደራዊ በጀት በምክር ቤቶቹ ፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የቀጣዩ አመት ወታደራዊ ረቂቅ በጀት 886 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ሆኖ ቀረበ። ረቂቅ በጀቱ ለዩክሬን የሚሰጥ 300 ሚሊየን ዶላር እርዳታን በተጨማሪነት ያካተተ መሆኑም ታውቋል። የአሜሪካ ኮንግረስ እና የህግ መወሰኛ ምክር ቤቱ…

በመዲናዋ አዳዲስና ነባር የገበያ ማዕከሎች ለ3ኛ ወገን ሊተላለፉ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህብረተሰቡን ዕርካታ በማሳደግ የተሻለ አገልግሎት እንዲኖር ለማስቻል 12 አዳዲስና ነባር የገበያ ማዕከሎች ለ3ኛ ወገን ሊተላለፉ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ…

ቻይናውያን በወዳጅነት ዐደባባይ ጋብቻቸውን እየፈጸሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት 12 ቻይናውያን ጥንዶች የሠርግ ሥነ-ሥርዓታቸውን በወዳጅነት ዐደባባይ እያከናወኑ ነው፡፡ የወዳጅነት ዐደባባይም የሠርግ ሥነ-ሥርዓታቸውን እያከናወኑ ለሚገኙ ቻይናውያን ጥንዶች መልካም ጋብቻን ተመኝቷል፡፡ #Ethiopia…

ከበራሪ ምስክሮች መካከል

ጊዜ በሚዋጀው የታሪክ ዑደት ውስጥ ምንም ዓይነት ቀለም የማያጠፋውን የማይደበዝዝ አሻራቸውን ካኖሩ ጀግኖች መካከል ዛሬ አንዱን በምክንያት ላነሳው ወደድኩኝ፡፡ በራሪ! ደግሞም አስተማሪ! ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ምጥ ውስጥ በገቡበት ዘመን በሰማይ ቀዛፊ ሆነው ኢትዮጵያን ከጭንቅ የገላገሉ ገድል…

ሃማስ ላይ የምወስደው እርምጃ ወራት ሊወስድ ይችላል – እስራዔል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስን ለመደምሰስ ከጥቂት ወራት በላይ ሊወስድባቸው እንደሚችል የእስራዔል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ ረጅም ጊዜ የሚወስድብን ጦርነት ይሆናል ማለታቸውን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ እስራዔል በጀኒን ለ60 ሠዓታት ፈጽማዋለች…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ 88ኛውን የኢትዮጵያ ዓየር ኃይል ቀን ለማክበር ቢሾፍቱ ተገኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ 88ኛውን የኢትዮጵያ ዓየር ኃይል ቀን ለማክበር በቢሾፍቱ ከተማ ተገኝተዋል፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ቢሾፍቱ በሚገኘው የዓየር ኃይል መኮንኖች ክበብ ሲደርሱ ወታደራዊ አቀባበል…

የሕጻናት የምግብ ፍላጎት መቀነስና መፍትሄው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕጻናት ላይ የሚስተዋለው የምግብ ፍላጎት መቀነስ ችግር በርካታ ምክንያቶች እንዳሉት የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ህጻናትን ለምግብ ፍላጎት መቀነስ ከሚዳርጓቸው ምክንያቶች መካከል ፦ተፈጥሯዊ የምግብ ፍላጎት መቀነስ ፣ በተለያዩ ህመሞች ምክንያት…

ለኢንተርናሽናል ዳኝነት የተመረጡ ኢትዮጵያውያን ዳኞች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢንተርናሽናል ዳኝነት የተመረጡ ኢትዮጵያውያን ዳኞች ዝርዝር ይፋ ሆኗል፡፡ በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን የሚወክሉ በወንዶች ሰባት ዋና እና ሰባት ረዳት እንዲሁም በሴቶች አራት ዋና እና አራት ረዳት ዳኞች ተመርጠው ለፊፋ ዳኞች ኮሚቴ መላካቸው…