Fana: At a Speed of Life!

ፓኪስታን በንግዱ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሰራ አመላከተች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓኪስታን በንግድና ምጣኔ ሐብት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሰራ አመላከተች፡፡ የፓኪስታኑ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሪፍ አልቪ ÷ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሆነው ለተሾሙት ሚአን አቲፍ ሻሪፍ በጉዳዩ ላይ…

ከ389 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ389 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከሐምሌ 7 እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2015 ባደረገው ክትትል 187 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማቱ የክረምት በጎ ፈቃድ ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ ገዳ ፋጂ ወረዳ የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ-ግብር አስጀምረዋል። በመርሐ-ግብሩ የአቅመ ደካሞች ቤት እና የትምህርት ቤት እድሳት እንዲሁም የችግኝ ተከላን…

የደቡብ ክልል 18 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ከ18 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን የደቡብ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፈቃድ የተሰጠው በግብርና፣ አግልግሎት ሰጪ እና ኢንዱስትሪ ዘርፎች መሆኑን የቢሮው…

አቶ ደመቀ መኮንን ዳሬሰላም በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ታንዛንያ ዳሬሰላም በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። በአቶ ደመቀ የተመራ ልዑክ ታንዛንያ በሚካሄደው የአፍሪካ የሰው ኃይል ልማት የመሪዎች ጉባኤ ላይ…

ንግድ ባንክ በ2015 ዓ.ም ውጤት ላስመዘገቡ ስፖርተኞች ሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2015 ዓ.ም በተለያዩ የስፖርት ዘርፎች የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ስፖርተኞች እና ባለሙያዎች የእውቅና እና የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል። ባንኩ ባለፈው ዓመት በተካሄዱ የአትሌቲክስ፣ እግርኳስና የጠረጴዛ ቴንስ ውድድሮች…

አገልግሎቱ የንግዱን ማሕበረሰብ የሚያስፈራሩ ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግዱን ማህበረሰብ በማስፈራራት የተሰማሩ ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አሳስቧል፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን (ንብረት) ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ እና…

2 ሺህ 300 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሺህ 300 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር መያዙን የክልሉ ሕብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ምክትል ሃላፊ መስፍን ረጋሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷  ሕገ-ወጦች በክልሉ…

መንግስት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለሚሹ 4 ሚሊየን ዜጎች ድጋፍ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለሚሹ አራት ሚሊየን ዜጎች በራሱ አቅም ድጋፍ ማቅረብ መጀመሩን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የሎጅስቲክ ኦፕሬሽን ስራ አመራር ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ደምሴ÷ ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ…