ፓኪስታን በንግዱ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሰራ አመላከተች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓኪስታን በንግድና ምጣኔ ሐብት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሰራ አመላከተች፡፡
የፓኪስታኑ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሪፍ አልቪ ÷ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሆነው ለተሾሙት ሚአን አቲፍ ሻሪፍ በጉዳዩ ላይ…