በጅግጅጋ የገበያ ማዕከል ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ንብረት መውደሙ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ የገበያ ማዕከል ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ንብረት መውደሙን የድጋፍ አሰባሳቢና የተቃጠለው ንብረት አጣሪ ኮሚቴ አስታውቋል።
በከተማዋ በተለምዶ ታይዋን ተብሎ በሚታወቀው የገበያ ማዕከል ላይ ሰኔ 30…