Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የ34 ዳኞችን ሹመት አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የ34 ዳኞችን ሹመት በማጽደቅ የመጀመሪያ ጉባዔውን አጠናቋል።   ምክር ቤቱ የዳኞቹን ሹመት ያጸደቀው በአርባ ምንጭ ከተማ ላለፉት ሁለት ቀናት ያካሄደውን ጉባዔ ሲያጠናቅቅ ነው።…

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ከቤጂንግ አድሚኒስትሬቲቭ ኢንስቲቲዩት ጋር ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲና የቤጂንግ አድሚኒስትሬቲቭ ኢንስቲቲዩት በጋራ ለመስራት ሥምምነት ተፈራረሙ። የቤጂንግ አድሚኒስትሬቲቭ ኢንስቲቲዩት ምክትል ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ዝሃንግ ጁን የተመራ ልዑክ ባቱ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት…

የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች ጉባኤና የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ የቅድመ ዝግጅት ስራ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጭው የካቲት ወር በአዲስ አበባ የሚካሄዱት 37ኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች ጉባዔና 44ኛዉ የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባን አስመልክቶ እየተደረጉ በሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ብሔራዊ ኮሚቴው ሁለተኛ ዙር ውይይት አካሄደ ።…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 240 ሚሊየን ብር ለዞኖች የፕሮጀክት ግንባታ ማስጀመሪያ እንዲሆን ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በምስረታ በዓል ላይ ከሰበሰበው ሃብት 40 በመቶ የሚሆነው ለዞኖች እንዲወርድ መወሰኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ 240 ሚሊየን ብር የሚሆነው ሃብት በዞኖች ለሚጀመር ፕሮጀክት ግንባታ መነሻ ካፒታል…

ትውልድ ከዓለም ዕድገት ጋር እንዲራመድ የሚሰጠው ትምህርት ጥራት ያለው መሆን ይጠበቅበታል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልድ ከዓለም ዕድገት ጋር እንዲራመድ በየትኛውም ደረጃ የሚሰጠው ትምህርት ጥራት ያለዉና ተወዳዳሪ የሚያደርግ መሆን ይጠበቅበታል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ…

በአማራ ክልል የአመራር መልሶ ማደራጀት ተግባር ሰላም ለማስፈን ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እስከ ወረዳ ድረስ የተካሄደው የአመራር አባላት መልሶ ማደራጀት ተግባር ሰላምን በዘላቂነት ለማስፈን ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተገለጸ። በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2016 በጀት ዓመት ያለፉትን አምስት ወራት የሥራ…

ኢትዮጵያ ለፍልሰተኞች ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር የገባችውን ቃል ኪዳን ተግባራዊ ታደርጋለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ የሚገኙ ፍልሰተኞችን ለመደገፍ እና ምላሽ ለመስጠት የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት (ኢጋድ) የድጋፍ ማዕቀፍ እየተገበረ እንደሚገኝ ተገለጸ። በስዊዘርላንድ ጄኔቫ ከተካሄደው ዓለም አቀፍ የፍልተኞች የምክክር መድረክ ጎን ለጎን…

የአፍሪካ ሀገራት የአየር ኃይል አዛዦች የኢትዮጵያ አየር ኃይል አቅምን የተመለከቱበት ጉብኝት ማድረጋቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የአየር ኃይል አዛዦች በኢትዮጵያ አየር ኃይል ያደረጉት ጉብኝት ተቋሙ እየገነባ ያለውን አቅም ለመረዳትና ልምድ ለመቅሰም እንዳስቻላቸው ተናገሩ። የኢትዮጵያ አየር ኃይል 88ኛ ዓመት የምስረታ በዓል "በመሥዋዕትነት ሀገርን የዋጀ…

ለኢትዮጵያ ህዝብ አለኝታ የሆነ ዓየር ኃይል እየገነባን እንገኛለን – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ህዝብ አለኝታ የሆነ ኢትዮጵያን የሚመጥን ዓየር ኃይል እየገነባን እንገኛለን ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። በቢሾፍቱ በሚገኘው የዓየር ኃይል መኮንኖች ክበብ የዓየር ኃይል 88ኛ ዓመት የምስረታ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከመንግስታቱ ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ ጋር በጄኔቫ ተወያዩ። አቶ ደመቀ ከ1 ሚሊየን በላይ የውጭ ስደተኞች መኖሪያ…