Fana: At a Speed of Life!

በቻይና በደረሰ የባቡር አደጋ 515 ተሳፋሪዎች ላይ ጉዳት ደረሰባቸው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በደረሰ የባቡር አደጋ 515 ተሳፋሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ፡፡ ጉዳት የደረሰባቸው ተሳፋሪዎች ወደ ሆስፒታል የተወሰዱ ሲሆን 102ቱ ላይ የአጥንት ሥብራት እንደደረሰባቸው ታይም አስነብቧል፡፡ ሁለት ተከታትለው ሲጓዙ በነበሩ ባቡሮች…

በኦሮሚያ ክልል 400 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ዞኖች እየተጓጓዘ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን አገልግሎት ላይ የሚውል 400 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ዞኖች እየተጓጓዘ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ለ2016/17 ምርት ዘመን በክልሉ 8 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ፍላጎት…

ኢትዮ ቴሌኮም አራት አገልግሎቶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የላቀ የድምጽና የምስል ጥራት ያለው የስልክ ጥሪ እንዲኖር የሚያስችሉ አገልግሎቶችን በዛሬው ዕለት ለደንበኞቹ አስተዋውቋል፡፡ ይፋ የተደረጉት አገልግሎቶችም÷ የ “ቮልቲኢ አገልግሎት”፣ “ሪች ኮሙኒኬሽን አገልግሎት”፣ የ “መልቲሚዲያ…

የኮንትሮባንድ ንግድ የታክስ አሰባሰብ ስርዓቱን እየተፈታተነው መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጪ እና ገቢ ኮንትሮባንድ ንግድ በየጊዜው መልኩን እየቀያየረ የንግድ ስርዓቱን በማዛባት የታክስ አሰባሰብ ስርዓቱን እየተፈታተነው ይገኛል ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ገለጹ፡፡ በታክስ አሰባሰብ እና ህገወጥነትን መከላከል ዙሪያ…

የብራዚል ልዑክ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ይፋዊ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል ልዑካን ቡድን በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ይፋዊ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል፡፡ ልዑኩ በብራዚል የንግድ፤ ኢንቨስትመንት እና ግብርና ዳይሬክተር አምባሳደር አሌክስ ጂያኮሜሊ የሚመራ ነው ተብሏል፡፡ ጉብኝቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

የአንካራጉቹ እግርኳስ ቡድን ፕሬዚዳንት ፋሩክ ኮቻ ከእግር ኳስ ታገደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨዋታ ዳኛ በመደብደብ አስነዋሪ ተግባር የፈፀመው የቱርኩ ኤም ኬ ኢ አንካራጉቹ እግርኳስ ክለብ ፕሬዚዳንት ፋሩክ ኮቻ ከእግር በቋሚነት መታገዳቸውን የቱርክ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ቅዳሜ ኤም ኬ ኢ…

የአፍሪካ ሀገራት የአየር ኃይል አዛዦችና ወታደራዊ አታሼዎች የአንድነት ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የአየር ኃይል አዛዦች እና ወታደራዊ አታሼዎች የአንድነት ፓርክን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የበርካታ የአፍሪካ ሀገራት የአየር ኃይል አዛዦችና ወታደራዊ አታሼዎች እየተሳተፉ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል። የአየር…

በአቪዬሽን ዘርፉ በዘላቂነት ተወዳዳሪ ለመሆን የአቪዬሽን ቴክኖሎጂ አቅምን ማሳደግ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቪዬሽን ዘርፉ በዘላቂነት ተወዳዳሪ ለመሆን የአቪዬሽን ቴክኖሎጂ አቅምን ማሳደግና ጠንካራ ኢንዱስትሪ መፍጠር አለብን ሲሉ የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግስቴ ተናገሩ። በሳይንስ ሙዚየም ከተከፈተው…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ የሐረር የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ የልማት ድርጅትን ለማቋቋም የወጣ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል።…

የተራዘመው የአዲስ አበባ ደርቢ ጨዋታ የሚካሄድበት ጊዜ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የ7ኛ ሣምንት ተስተካካይ ጨዋታ  ታኅሣስ 20 ቀን 2016 እንዲካሄድ ተወሰነ፡፡ ጨዋታው የሚካሄደው ከቀኑ 9:00 ላይ በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም መሆኑን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…