ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ላይ ትልቅ ስራ በመስራቷ ዕውቅናን አግኝታለች – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ላይ ትልቅ ስራ በመስራቷ ዕውቅናን ልታገኝ መቻሏን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተሸለሙትን የከበረው የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ ሽልማትን…